የአማራ ክልል ካቢኔ የ2014 ዓ.ም የክልሉን የልማትና መልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈጻጸም እየገመገመ ነው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) የ2014 በጀት ዓመት የክልሉን የልማትና መልካም አስተዳደር ዕቅድ አፈጻጸም እየገመገመ ነው፡፡
በግምገማው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል ከፋለን ጨምሮ የመስተዳድር…