Fana: At a Speed of Life!

የሕግ ማስከበር እርምጃው ሕዝብ በመንግስት ላይ ያለውን እምነት ያጸና እንደሆነ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በመንግስት እየተወሰደ ያለው የተጠናከረ ህግ የማስከበር እርምጃ ሕዝብ በመንግስት ላይ ያለውን እምነት ያጸና መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ገለጹ። ጠንካራ መንግስት ባልዳበረበትና ግጭትና በጥብጥ በነገሰበት…

የኢትዮጵያ ሴቶች የሰላም ግንባታ ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ሴቶች የሰላም ግንባታ ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ እና የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በተገኙበት ተካሄደ፡፡ የሰላም ግንባታ ማብሰሪያ መድረኩን በይፋ ያስጀመሩት ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ…

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር  ሊግ ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ወላይታ ዲቻ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ28ኛው ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ወላይታ ዲቻ ጅማ አባ ጅፋርን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ረፋድ ላይ በተደረገው ጨዋታ ጅማ አባ ጅፋር በመሱድ መሀመድ ጎል እስከ እረፍት መምራት ቢችሉም ከረፍት መልስ አበባየሁ አጂሶ…

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ የመጀመሪያ ጉባዔውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ሥራውን በይፋ መጀመር የሚያስችለውን ጉባኤ ማካሄድ ጀምሯል፡፡ በጉባዔው ላይ የኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስትር አቶ አሕመድ ሽዴ፣ የብሄራዊ ባንክ ገዢ ዶክተር ይናገር ደሴ፣ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ፍሬሕይወት…

በአማራ ክልል በተወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ ውጤት መገኘቱን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በተወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ ውጤት መገኘቱን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ አቶ ደሰኝ ጣሰው ገለጹ፡፡ በጎንደር ክላስተር የሚገኙ የፀጥታ አካላት በህግ ማስከበር እርምጃው እና አፈፃፀም ሁኔታ ላይ በጎንደር ከተማ ውይይት…

የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የቻይናው ሲዲሲ ተባብረው እንደሚሰሩ አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 16፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና የቻይናው የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል (CDC) በጋራ ተባብሮ ለመስራት በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ዙሪያ የቪዲዮ ኮንፍረንስ ያካሄዱ ሲሆን፥ በዚህም ሁለቱ ተቋማት በዋናነት በበሽታ ክትትል ስርዓት፣ በጤና መረጃ…

በአፋር ክልል መጤ አረምን በመጠቀም ኃይል ማግኘት የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል እየተስፋፋ የመጣውን መጤ አረም (ፕሮሶፊስ ጁሊፌራን) በመጠቀም ኃይል ማግኘት የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል፡፡ መጤ አረሙን በመጠቀም ኃይል (ባዮ ማስ) ማግኘት የሚያስችል ፕሮጀክት በክልሉ አሚባራ ወረዳ በዛሬው…

የኃይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን በሐመር እና በናፀማይ ወረዳዎች ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የኃይለማሪያምና ሮማን ፋውንዴሽን በደቡብ ኦሞ ዞን በሐመር እና በናፀማይ ወረዳ የሴቶችን የትምህርት ተሳትፎና ተጠቃሚነት ማሳደጊያ ፕሮጀክትን የፋውንዴሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ወይዘሮ ሮማን ተስፋዬ በይፋ አስጀምረዋል፡፡ ወይዘሮ ሮማን በመርሐ ግብሩ…

ኔቶ ዓለምን በተፅዕኖው ስር ለመክተት የሚያደርገውን መሰፋፋት በንቃት መከታተል እንደሚገባ የኢራኑ ፕሬዚዳንት አስገነዘቡ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 16፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት/ኔቶ/ ዓለምን በተፅዕኖው ስር ለመክተት የሚያደርገውን መስፋፋት በንቃት መከታተል እንደሚገባ የኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ አስገነዘቡ። ፕሬዚዳንቱ ከሩሲያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ስርጌ ላቭሮቭ ጋር በወቅታዊ…

የኦሮሚያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ካውንስል ተቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ካውንስል በዛሬው ዕለት ተቋቁሟል፡፡ ካውንስሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ የገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ አቶ አብዱረሀማን አብደላ፣ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ ሃላፊዎች እንዲሁም ባለድርሻ…