Fana: At a Speed of Life!

ሕንድና ኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉበት አግባብ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕንድና ኢትዮጵያ በልማት እንዲሁም በበርካታ ዘርፎች የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ማጠናከር በሚችሉበት አግባብ ላይ ተወያዩ። ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የሕንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ጃይሻንካርን በጽኅፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡…

ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው የምግብና መጠጥ አውደ ርዕይ ላይ ምርቶቿን አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በደቡብ አፍሪካ በተካሄደው የምግብና መጠጥ አውደ ርዕይ ላይ ምርቶቿን ማስተዋወቋን በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። ለሦስት ቀናት በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ጋልገር ስብሰባ ማዕከል በተካሄደው አውደ ርዕይ ላይ ኢትዮጵያ ቡና፣…

ሽብርተኛና ለሀገር ደኅንነት አደጋ በሆኑ ተላላኪ ኃይሎች ላይ የሚወሰደው ሕግ የማስከበር እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየትኛውም አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ሽብርተኛ እና የአገር ደኅንነት አደጋ የሆኑ ተላላኪ ኃይሎች ላይ የሚወሰደው ሕግ የማስከበር እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ…

በኢትዮጵያ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ የተጎዱ ሰዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም መሥራት ይገባል- የአውሮፓ ኅብረት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ የተጎዱ ሰዎችን በዘላቂነት ለማቋቋም መስራት እንደሚገባ የአውሮፓ ኅብረት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር ጃኔዝ ሌናርቺቺ ገለጹ። ኮሚሽነሩ በሶማሌና ትግራይ ክልሎች በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ ሳቢያ ጉዳት…

1ሺህ 24 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ 1ሺህ 24 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ፡፡ በዛሬው ዕለት በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ሥራ 1ሺህ 24 ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው መመለስ…

ከፈረንጆቹ 1979 ወዲህ በስፔን የኮሌራ በሽታ ለመጀመሪያ ጊዜ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፈረንጆቹ 1979 ወዲህ በስፔን ካስቲል-ላ ማንቻ ግዛት የኮሌራ በሽታ ለመጀመሪያ ጊዜ መከሰቱ ተገለጸ፡፡ አንድ ሕፃን የቧንቧ ውሃ በመጠጣቱ ምክንያት መታመሙን እና በምርመራም የኮሌራ በሽታ መሆኑ መለየቱን የግዛቲቱ ባለሥልጣናት አስታውቀዋል፡፡…

ፏን ኋን የሲሚንቶ ምርት ጥቅም ላይ እንዳይውል ታገደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፏን ኋን የሲሚንቶ ምርት ጥቅም ላይ እንዳይውል መታገዱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ፏን ኋን ሲሚንቶ የኢትዮጵያ አስገዳጅ ደረጃ ያላሟላ በመሆኑ፥ ማስተካከያ እስከሚያደርጉ ድረስ ከሐምሌ 9 ቀን 2013 ዓ.ም…

ባለሃብቶች ብዙ የተፈጥሮ ፀጋ ያለውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እንዲያለሙ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ የተዋቀረው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የኢንቨስትመንት አማራጮች የሚተዋወቁበት እና ገቢ የሚሰበሰብበት መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ተዘጋጅቷል። መርሃ ግብሩ የክልሉን እምቅ የመልማት አቅም…

የሀገራት በጠላትነት መፈራረጅ ለዩክሬን መፍትሄ አያመጣም – ቻይና

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራት መካከል ያለው ጠላትነት በዩክሬን ለተከሰተው ቀውስ ዕልባት እንደማስገኝ ቻይና አስጠነቀቀች። የተመድ የጸጥታው ምክር ቤት በዩክሬን ጉዳይ ላይ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫው ወቅት በተመድ የቻይና ምክትል ቋሚ ተጠሪ የሆኑት ዳይ ቢንግ ÷…

በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ባህርዳር ከተማ ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በ28ኛ ሳምንት በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ባህርዳር ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በሜዳው እና በደጋፊው ፊት ጨዋታውን ላደረገው ባህርዳር ከተማ መናፍ አወል ብቸኛዋ የማሸነፊያ ጎል ማስቆጠር ችሏል፡፡ የጣና ሞገዶቹ ዘሬ…