ቋሚ ኮሚቴው በደብረ ብርሃን የከተማዋን ኢንቨስትመንት የሚመጥን መሠረተ-ልማት ሊሟላ እንደሚገባ አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የንግድ እና ቱሪዝም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በደብረ ብርሃን የከተማዋን ኢንቨስትመንት የሚመጥን መሠረተ-ልማት ሊሟላ እንደሚገባ አሳስቧል፡፡
ቋሚ ኮሚቴው በደብረ ብርሃን ከተማ የሚገኘውን በውስጡ ስምንት ሼዶችን ያቀፈውን…