Fana: At a Speed of Life!

ከአጋር አካላት ጋር ለኢትዮጵያ ድጋፍ ለማድረግ በቅንጅት እየሰራ መሆኑን የአውሮፓ ሕብረት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሚመለከታቸው አጋር አካላት ጋር በመተባበርና በመነጋገር በተለያየ መንገድ ኢትዮጵያን ለማገዝ እየሠራ መሆኑን የአውሮፓ ሕብረት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የአውሮፓ ሕብረት የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር…

በጋምቤላ ከተማ ተከስቶ በነበረው የፀጥታ ችግር ተዘግተው የነበሩ አገልግሎት ሰጪ የንግድ ተቋማት ሙሉ በሙሉ ስራ መጀመራቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማ ተከስቶ በነበረው የፀጥታ ችግር ምክንያት ተዘግተው የነበሩ አገልግሎት ሰጪ የንግድ ተቋማት ሙሉ በሙሉ ስራ መጀመራቸውን የክልሉ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ቲቾት ኩመዳን ፥…

ካለፈው ዓመት ሐምሌ ወር ጀምሮ ከ138 ሺህ ሜትሪክ ቶን የምግብ ነክ ድጋፍ ወደ ትግራይ ክልል ተልኳል – ብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ካለፈው ዓመት ሐምሌ ወር ጀምሮ 138 ሺህ 164 ሜትሪክ ቶን የምግብ እና ከ16 ሺህ በላይ ሜትሪክ ቶን ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ወደ ትግራይ ክልል መላኩን ብሔራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የብሄራዊ አደጋ…

ጣሊያን በተለያዩ ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣሊያን በተለያዩ ዘርፎች ለኢትዮጵያ የምታደርገውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጻለች፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ብሔራዊ የደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር ሬድዋን ሁሴን ከጣሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉዊጂ ዲ ማዮ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

በየዘርፉ የተነሱ የሕዝብ ጥያቄዎችን ለመፍታት በሚደረገው ጥረት አመራሩ በቅንጅት መሥራት እንዳለበት ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየዘርፉ የተነሱ የሕዝብ ጥያቄዎችን ለመፍታት በሚደረገው ጥረት አመራሩ በቅንጅት መሥራት አለበት ሲሉ የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዱጀባር መሀመድ አሳሰቡ፡፡ የሐረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ…

ኢትዮጵያ በፈረንሳይ በሚካሄደው የቴክስ ዎርልድ የቴክስታይልና ጋርመንት ኤግዝቢሽን ላይ ትሳተፋለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ በመጪው ሐምሌ ወር በፈረንሳይ በሚካሄደው የቴክስ ዎርልድ የቴክስታይልና ጋርመንት ኤግዝቢሽን ላይ እንደምትሳተፍ ተገለፀ፡፡ ኤግዝቢሽኑ በፈረንሳይ በፈረንጆቹ የፊታችን ሐምሌ 4 እስከ 6 ቀን እንደሚካሄድ ከኢንቨስትመንት ኮሚሽን ያገኘነው መረጃ…

ኮሚቴው በትግራይ ክልል በግጭት ለተጎዱ 15 ሺህ አርሶ አደሮች የምርጥ ዘር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በአገር አቀፍ ደረጃ የሚያካሂደውን የሰብል ምርጥ ዘር ስርጭት በመቀጠል በትግራይ ክልል በግጭቱ ለተጎዱ 15 ሺህ አርሶ አደር አባወራዎች ድጋፍ አድርጓል። ድጋፍ የተደረገላቸው አርሶ አደሮች በትግራይ ክልል…

ሠመራ ዩኒቨርሲቲ ለኪልባቲ ረሱ ዞን ነዋሪዎች 7 ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ የእህል ወፍጮዎችን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሠመራ ዩኒቨርሲቲ በአፋር ክልል በአሸባሪው ህውሓት ወረራ ተፈናቅለው ለነበሩ የኪልባቲ ረሱ ዞን ነዋሪዎች ማቋቋሚያ 7ሚሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ የተገዙ የእህል ወፍጮዎችን ድጋፍ አድርጓል፡፡   የዩኒቨርሲቲው የማህበረሰብ አገልግሎት…

ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ከአውሮፓ ኅብረት ፓርላማ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስትር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ በብራስልስ ባደረጉት የሥራ ጉብኝት ከተለያዩ የአውሮፓ ኅብረት ተቋማት ሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል።   ሚኒስትሩ ከአውሮፓ ኅብረት የፓርላማ አባላት ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷ የሰብዓዊ መብት…

ብልፅግና ፓርቲ ኢትዮጵያን የሚመጥን አዲስ ሀገራዊ አስተሳስብ ተግባራዊ ማድረጉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልፅግና ፓርቲ ኢትዮጵያን የሚመጥን አዲስ ሀገራዊ አስተሳሰብ ተግባራዊ ማድረጉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ገለጹ። ከዛሬ 4 ዓመት በፊት በኢትዮጵያ ሥር የሰደደ የኢኮኖሚ ስብራትና ኢ-ፍትሃዊነት ያየለበት፣…