Fana: At a Speed of Life!

ስድስት ሰዎችን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ ተከሳሾች በዕድሜ ልክ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤንች ሸኮ ዞን በደቡብ ቤንች ወረዳ ጃንቹታ ቀበሌ ስድስት ሰዎችን በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ አራት ተከሳሾች በዕድሜ ልክ እና የ25 ዓመት ፅኑ እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ ማስተላለፉን የቤንች ሸኮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ።…

አየር መንገዱ ወደ አቴንስ አቋርጦት የነበረውን በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ግሪክ ዋና ከተማ አቴንስ አቋርጦት የነበረውን በረራ ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ በረራው በመጪው ሐምሌ 15 ቀን 2014 ዓመተ ምህረት እንደሚጀመር ነው ዓየር መንገዱ ያስታወቀው። የኢትዮጵያ…

በግብዓት እጥረት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የተሽከርካሪ ሰሌዳ ከነገ ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ በግብዓት እጥረት ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የኮድ- 2 ተሽከርካሪዎች ሰሌዳ አገልግሎት ከነገ ጀምሮ እንደሚሰጥ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአሽከርካሪና ተሽከርካሪ ፈቃድና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ባለስልጣኑ…

የኢንዶኔዢያው ፕሬዚዳንት ጆኮዊ በሩሲያና ዩክሬን ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዶኔዢያ ፕሬዚዳንት ጆኮዊ ሩሲያንና ዩክሬንን ሊጎበኙ ነው። በጉብኝታቸው የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬን ስንዴ ወደ ለውጭ ገበያ እንዲቀርብ ለማሳመን ጥረት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። በሚቀጥለው ሳምንት ወደ ሩሲያ…

ጣልያን በኢትዮጵያ ሰላምን ለማስፈን የሚደረጉ ጥረቶችን እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣልያን የታችኛው ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት የአውሮፓ ጉዳዮች ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ፒየሮ ፋሲኖ በኢትዮጵያ ሰላምን ለማስፈን የሚደረጉ ጥረቶችን ጣልያን እንደምትደግፍ ገለጹ፡፡ በኢትዮጵያና በጣልያን የፓርላማ የውጭ ጉዳይ ኮሚቴዎች…

ከ39 ሺህ በላይ ሃሰተኛ የብር ኖት ወደ ባንክ አካውንቱ ሊያስገባ የሞከረ ተጠርጣሪ እጅ ከፍንጅ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ከ39 ሺህ በላይ ሃሰተኛ የብር ኖት ወደ ባንክ አካውንቱ ሊያስገባ የሞከረ ተጠርጣሪ እጅ ከፍንጅ ተይዞ ምርመራ እየተደረገበት እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር የዋለው…

የቻይና-አፍሪካ ቀንድ ጉባኤ በቀጠናው አንድነትን እና መከባበርን ማስፈን በሚቻልበት አግባብ ላይ በመወያየት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና-አፍሪካ ቀንድ ጉባኤ በቀጠናው አንድነትን እና መከባበርን ለማስፈን በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ በመወያየት ተጠናቀቀ። የጉባኤውን መጠናቀቅ አስመልክቶ በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የቀጠናውን ሠላምና ደኅንነት ለማስጠበቅ በጋራ…

የምሥራቅ አፍሪካ ማኅበረ-ሰብ አባል ሀገራት ከውጪ የሚገቡ ልባሽ ጨርቆችን እና ጫማዎችን ሊያግዱ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ፣ ዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ሩዋንዳ እና ቡሩንዲ የልባሽ ጨርቆችንና ጫማዎችን ገቢ ንግድ ሊያግዱ መሆኑ ተነገሯል፡፡ ሀገራቱ በገቢ ንግድ ከውጭ የሚገቡ ልባሽ ጨርቆችንና ጫማዎችን የሚያግዱት የሀገር ውስጥ የጨርቃጨርቅ ኢንዱስትሪዎችን እና የጫማ…

የፍትሕ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሰው ሃብት ልማት በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሰው ሃብት ልማት በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ አለምአንተ አግደው እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቺፍ ኢንፎርሜሽን ኦፊሰር ጌትነት…

የአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚያጋጥማቸውን ችግሮች ለመፍታት ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአግሮ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚያጋጥማቸውን ችግሮች ለመቅረፍ የሚያስችል የምክክር መድረክ በይርጋለም ኢንዱስትሪ ፓርክ ተካሂዷል፡፡ የሲዳማ ክልል ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የቢዝነስ ልማት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ጴጥሮስ ማርቆስ…