Fana: At a Speed of Life!

የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው የሕግ ማስከበር እርምጃው ተጠናክሮ እንዲቀጥል አቅጣጫ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴው የሕግ ማስከበር እርምጃው ተጠናክሮ እንዲቀጥል አቅጣጫ አስቀመጠ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው። ኮሚቴው በስብሰባው በወቅታዊ ሀገራዊ የጸጥታ ጉዳይ እና…

“ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት ነው፤ ለሰላም ደግሞ ሁሉም ሰው መሰረት ነው” – አቶ ብናልፍ አንዱአለም

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት ነው፤ ለሰላም ደግሞ ሁሉም ሰው መሰረት ነው” ሲሉ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱአለም ተናገሩ፡፡ “ሃይማኖት ለሰላም” በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የሰላም ጉባዔ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡…

ባለፉት ሦስት ዓመታት በጅማ ዞን የተተከሉ ችግኞች ተጨባጭ ውጤት ማሳየታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሦስት ዓመታት በጅማ ዞን የተተከሉ ችግኞች ተጨባጭ ውጤት ማሳየታቸውን ዞኑ አስታወቀ፡፡ በዞኑ ባለፉት ሦስት ዓመታት በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ለተተከሉ ችግኞች ክትትልና ክብካቤ ሲደረግ በመቆየቱ፥ አሁን ላይ ችግኞቹ…

የአውሮፓ ኀብረት በትግራይ ያለው የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት መሻሻሉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኀብረት በትግራይ ክልል ያለው የሰብዓዊ ድጋፍ አቅርቦት መሻሻሉን ገለጸ፡፡ የኀብረቱ የግጭት አስተዳደር ኮሚሽነር ጃኒዝ ሊነርሲስ በትግራይና ሶማሌ ክልል ያደረጉትን የሁለት ቀናት ጉብኝት ማጠናቀቃቸውን ተከትሎ ነው በትግራይ ክልል…

ዴንማርክ በኢትዮጵያ በሥርዓተ ፆታና በሰብዓዊ ድጋፍ ላይ የሚከናወኑ ስራዎችን አግዛለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዴንማርክ በኢትዮጵያ በስርዓተ ፆታና በሰብዓዊ ድጋፍ ላይ የሚከናወኑ ስራዎችን አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታወቀች፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር ኪራ እስሚዝ ሲንደበርግ ጋር መክረዋል።…

አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑን በአግባቡ ከተጠቀምንበት ችግሮችን የሚፈታ ወርቃማ እድል ነው -ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ የምክክር ኮሚሽኑን በአግባቡ ከተጠቀምንበት ሀገሪቱን አንድ ምዕራፍ የሚያሻግር ችግሮቿንም የሚፈታ ወርቃማ እድል ነው ሲሉ ምሁራን ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የሽግግር…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በበርካታ ንጹሃን ዜጎች ላይ የተፈጸመውን ድርጊት አወገዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በበርካታ ንጹሃን ዜጎች ላይ የተፈጸመውን ድርጊት አወገዙ፡፡ ፕሬዚዳንቷ፥ ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለን አግኝተው ስለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ሁኔታ በተለይም ባለፉት ቀናት ሴቶችና…

የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ከፍ እንዲል ለማስቻል እየተሠራ ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪውን ማነቆዎች ለመፍታት የተጀመረው የኢትዮጰያ ታምርት ሀገራዊ ንቅናቄ የአምራቾችን ችግር በመፍታት ዘርፉ ለሀገር ኢኮኖሚ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ ከፍ እንዲል ለማስቻል እየተሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡…