ከድህነት ወለል በታች የሆኑ የከተማ ነዋሪዎችን ችግር ለማቃለል በ83 ከተሞች የሴፍትኔት መርሃ ግብር እንዲካሄድ ከስምምነት ተደረሰ
አዲ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ባንክና በኢትዮጵያ መንግስት ትብብር ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ በ11 ከተሞች ሲተገበር የቆየው የከተሞች ሴፍቲኔት መርሃ ግብር በ83 ከተሞች ላይ እንዲሰፋ ከስምምነት ላይ መደረሱን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡…