Fana: At a Speed of Life!

ከድህነት ወለል በታች የሆኑ የከተማ ነዋሪዎችን ችግር ለማቃለል በ83 ከተሞች የሴፍትኔት መርሃ ግብር እንዲካሄድ ከስምምነት ተደረሰ

አዲ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ባንክና በኢትዮጵያ መንግስት ትብብር ከ2009 ዓ.ም ጀምሮ በ11 ከተሞች ሲተገበር የቆየው የከተሞች ሴፍቲኔት መርሃ ግብር በ83 ከተሞች ላይ እንዲሰፋ ከስምምነት ላይ መደረሱን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡…

 የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በተመድ  የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ  በጋራ  ለመስራት  ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር  እና በተባበሩት መንግስታትድርጅት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳች  ላይ ምክክር አካሂደዋል፡፡ የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ተወካይና የሪጂናል ቢሮው ዳይሬክተር…

አሸባሪው ሸኔን ጨምሮ በሌሎች ህገ-ወጥ ኃይሎች ላይ የሚወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የኦሮሚያ እና አማራ ክልል ርዕሳነ…

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ሸኔን ጨምሮ በሌሎች ህገ-ወጥ ኃይሎች ላይ የሚወሰደው ህግ የማስከበር እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የኦሮሚያና አማራ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳደሮች አቶ ሽመልስ አብዲሳ እና ዶክተር ይልቃል ከፋለ ተናገሩ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ…

በመዲናዋ 58 ሺህ ሀሰተኛ የብር ኖት ከ2 ተጠርጣሪዎች ጋር በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 58ሺህ ሀሰተኛ የብር ኖት ይዘው የተገኙ 2 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው መሆኑን የከተማዋ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከተጠርጣሪዎቹ መካከል አንደኛው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ…

አምባሳደሩ መንግስት በሠላም ማሥፈን እና ልማት ላይ የተገበራቸውን ሥራዎች ለብሪታኒያ የፓርላማ አባላት አስረዱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈሪ መለሰ መንግስት በሀገሪቱ ዘላቂ ሠላም ለማስፈን የወሰዳቸውን እርምጃዎች በኢትዮጵያና በጂቡቲ ጉዳይ ላይ ለተቋቋመው የብሪታኒያ የፓርላማ አባላት አስረድተዋል፡፡ አምባሳደር ተፈሪ ፥ ህወሓት ለሦስተኛ ዙር ወታደራዊ…

የኢትዮጵያና ህንድ ግንኙነት በብዙ ነገር የተሳሰረ ዘመን ተሻጋሪ ነው – የህንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ህንድ ግንኙነት በብዙ ነገር የተሳሰረ ዘመን ተሻጋሪ ነው ሲሉ የህንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሱብራህማኒያም ጃይሸንከር ተናገሩ። በኢትዮጵያ የህንድ ኤምባሲ በአዲስ አበባ ያስገነባውን የኤምባሲ ህንጻ አስመርቋል። ህንጻውን…

የደቡብ ክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የብሔረሰቦች ምክር ቤት 3ኛ ዙር 9ኛ የሥራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ በመደበኛ ጉባኤው በሶስት አጀንዳዎች ላይ እንደሚወያይ ደሬቴድ ዘግቧል፡፡ ምክር ቤቱ…

ቻይና በፈረንጆቹ 2028 የመጀመሪያውን የጠፈር የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ልትገነባ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በፈረንጆቹ 2028 የመጀመሪያውን የጠፈር የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ለመገንባት ማቀዷን አስታወቀች። የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ጣቢውን በህዋ ላይ ለመገንባት የሚያስችል ደረጃ ላይ መድረሷን የቻይና የሕዋ አካዳሚ ቴክኖሎጅ…

ባለፉት 11 ወራት ከወርቅ ምርት 513 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 11 ወራት ኢትዮጵያ ከወርቅ ምርት 513 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር ገቢማግኘቷን የማዕድን ሚኒስትሩ ኢጂነር ታከለ ኡማ ገለጹ። በዚህ ዓመት የወጪ ንግድ ማዕድናትን በሥፋት ፣ በጥራት እንዲሁም በዓይነት በማምረት የተገኘው ገቢ ቡና በመላክ…

ባንኩ የወርቅ አምራቾችን ለማበረታታት ከዓለም አቀፍ የወርቅ ገበያ ላይ የ35 በመቶ ጭማሪ አድርጎ ለመግዛት መወሰኑን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የወርቅ አምራቾችን ለማበረታታት ከዓለም አቀፍ የወርቅ ገበያ ላይ የ35 በመቶ ጭማሪ አድርጎ ለመግዛት መወሰኑን አስታወቀ። የባንኩ የከረንሲ ማኔጅመንት ዳይሬክተር አቶ አበበ ሰንበቴ በጉዳዩ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።…