” የአገልጋይነት ብቃትንና ዝግጁነትን በማጠናከር ነዋሪዎችን በብቃት እያገለገልን አዲስ አበባን እጅ ለእጅ ተያይዘን እናበለጽጋለን “-…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገልጋይነት ብቃትን እና ዝግጁነትን በማጠናከር ነዋሪዎችን በብቃት እያገለገልን አዲስ አበባ ከተማን እጅ ለእጅ ተያይዘን እናበለጽጋለን አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡
"ብቁና ጤናማ አመራር እና ሲቪል ሰርቫንት ለላቀ አገልግሎት "…