ስፓርት በወንዶች 5 ሺህ ሜትርና በሴቶች 800 ሜትር ስድስት ኢትዮጵያውያን ማጣሪያን አለፉ Mekoya Hailemariam Jul 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወንዶች 5 ሺህ ሜትርና በሴቶች 800 ሜትር ስድስት ኢትዮጵያውያን ማጣሪያን አለፉ። የወንዶች 5 ሺህ ሜትር ማጣሪያ ከምድብ 1 አትሌት ሰለሞን ባረጋ በ13:24.44 በሆነ ሰዓት 3ኛ ሆኖ በመግባት ቀጥታ ሲያልፍ አትሌት በ13:24.77 በሆነ ሰዓት…
የሀገር ውስጥ ዜና የመረጃና ደኅንነት ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ጀማሪ ኦፊሰሮችን አስመረቀ Alemayehu Geremew Jul 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሥር የሚገኘው የመረጃና ደኅንነት ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ በዛሬው ዕለት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ጀማሪ ኦፊሰሮችን አስመርቋል፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ የተገኙት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ምክትል…
የሀገር ውስጥ ዜና በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ ከ257 ሺህ በላይ የተለያዩ የውጭ ሃገራት ገንዘቦችና 6 ኪሎ ወርቅ ተያዙ Feven Bishaw Jul 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ የነበሩ ከ257 ሺህ በላይ የተለያዩ የውጭ ሃገራት ገንዘቦች ተያዙ፡፡ እንዲሁም 24 ሚሊየን 339 ሺህ 280 ብር የሚያወጣ ከ6 ኪሎ በላይ ወርቅ ተይዟል፡፡ ህገ ወጥ ገንዘቦቹ እና ወርቆቹ የተያዙት በትናንትናው…
የዜና ቪዲዮዎች ጨፌ ኦሮሚያ ለሁለት ቀናት ያካሄደው ጉባኤ Amare Asrat Jul 21, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=7_C5Xl62pmI
የሀገር ውስጥ ዜና ከመተማ -ገላባት ያለው የኢትዮ-ሱዳን ደረቅ ወደብ አገልግሎት መስጠት ጀመረ ዮሐንስ ደርበው Jul 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመተማ -ገላባት ያለው የኢትዮ-ሱዳን ደረቅ ወደብ በዛሬው ዕለት ተከፍቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል። የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቢክስ ወርቄ የደረቅ ወደቡ ለአገልግሎት ክፍት መሆኑን በተመለከተ ባደረጉት ንግግር÷…
የሀገር ውስጥ ዜና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ በአንድ ጀምበር ከ7 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ ችግኞች ተተከሉ Alemayehu Geremew Jul 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አረንጓዴ ዐሻራ የማኖር የክረምት መርሐ ግብር ላይ በአንድ ጀምበር ከ7 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ ችግኞች መተከላቸውን የክልሉ ግብርና እና ተፈጥሮ ሐብት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው የተፈጥሮ ሐብት ዘርፍ ምክትል ኃላፊ አቶ በቀለ…
የዜና ቪዲዮዎች በሁሉም የትምህርት ዓይነቶች A+ ማምጣቴን ያወቅኩት ልመረቅ 14 ቀን ሲቀረኝ ነው – ራጂ አሸናፊ Amare Asrat Jul 21, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=XsBHpGWE3bI
የሀገር ውስጥ ዜና በሐዋሳ የባህር ትራንስፖርት አገልግሎት በይፋ ሥራ ጀመረ Feven Bishaw Jul 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ የባህር ትራንስፖርት አገልግሎት በይፋ ሥራ ጀምሯል፡፡ የሐዋሳ ከተማ ብልጽግና ፖርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ካሱ ሐሩሳ ÷ሀዋሳ ለኑሮ ተስማሚ፣ ለንግድ እና ለኢንቨስትመንት እንዲሁም ለቱሪዝም ምቹ መሆኗን ጠቅሰው÷ካሏት ዘርፈ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጨፌ ኦሮሚያ 158 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበውን የክልሉ መንግስት የ2015 በጀት አጸደቀ ዮሐንስ ደርበው Jul 21, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጨፌ ኦሮሚያ 158 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበውን የክልሉ መንግስት የ2015 በጀት አጸደቀ። ጨፌው ባካሄደው መደበኛ ጉባዔ፥ ለክልሉ መንግስት 158 ቢሊየን 629 ሚሊየን 503 ሺህ 205 ብር የ2015 በጀት ማጽደቁን…