Fana: At a Speed of Life!

” የአገልጋይነት ብቃትንና ዝግጁነትን በማጠናከር ነዋሪዎችን በብቃት እያገለገልን አዲስ አበባን እጅ ለእጅ ተያይዘን እናበለጽጋለን “-…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገልጋይነት ብቃትን እና ዝግጁነትን በማጠናከር ነዋሪዎችን በብቃት እያገለገልን አዲስ አበባ ከተማን እጅ ለእጅ ተያይዘን እናበለጽጋለን አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡   "ብቁና ጤናማ አመራር እና ሲቪል ሰርቫንት ለላቀ አገልግሎት "…

4ኛው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር የፊታችን ሰኔ 14 እንደሚጀመር ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 14 በሚጀመረው 4ኛው ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ- ግብር 6 ቢሊየን ችግኞችን ለመትከል መታቀዱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ አስመልክተው ባወጡት መግለጫ፥ በዚህ ዓመት በአጠቃላይ…

በፓሪስ ዳይመንድ ሊግ 5 ሺህ ሜትር ውድድር ሰለሞን ባረጋ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ ዳይመንድ ሊግ በ5 ሺህ ሜትር ውድድር ሰለሞን ባረጋ አሸንፏል፡፡ በወንዶች ምድብ በተካሄደው 5 ሺህ ሜትር የፓሪስ ዳይመንድ ሊግ ውድድር ሰለሞን ባረጋ ርቀቱን በቀዳሚነት ሲያጠናቅቅ÷ሙክታር እድሪስ ደግሞ 3ኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ በመዲናዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በአዲስ አበባ እየተከናወኑ የሚገኙ ሰው ተኮር የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።   ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባስቀመጡት አቅጣጫ መሠረት የተጀመሩት በ1ወር ከ20 ቀናት የሚከናወኑ…

ከ156 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሳለፍነው ሳምንት ከ156 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡   ኮሚሽኑ በአንድ ሳምንት ውስጥ በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ባደረገው ክትትል ነው 60 ነጥብ 4…

በመዲናዋ የክረምቱን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል ግብረ ሃይል ተቋቁሞ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የክረምቱን የጎርፍ አደጋ ለመከላከል ከወዲሁ ግብረ ሃይል ተቋቁሞ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የከተማ አስተዳደሩ አስታውቋል፡፡   አስተዳደሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ እንዳስታወቀው÷በአዲስ አበባ ከተማ ከጊዜ…

አሸባሪው ሸኔ እየተወሰደበት ያለውን እርምጃ መቋቋም ሲያቅተው በንጹሃን ላይ ጥቃት እያደረሰ ነው – የኦሮሚያ ክልል መንግስት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የሸኔ ቡድን በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ወለጋ ጊምቢ ወረዳ ቶሌ ቀበሌ ባደረሰው ጥቃት በንጹሃን እና በንብረት ላይ ጉዳት ደረሰ፡፡ አሸባሪው የሸኔ ቡድን መንግሥት እየወሰደበት ያለውን እርምጃ መቋቋም ሲያቅተው÷ በንጹሃን ላይ…

በጋምቤላ ከተማ ያለውን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ የፀጥታ አካላት በቅንጅት ሊሠሩ ይገባል- ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ከተማ ያለውን ሰላም በዘላቂነት ለማረጋገጥ በየደረጃው የሚገኙ የፀጥታ አካላት በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ፡፡ የከተማውን ሰላም አስተማማኝ ማድረግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ…

የሰብዓዊ መብት ጥሰት አልደረሰብንም – በኦሮሚያ ክልል በሕግ በቁጥጥር ሥር የሚገኙ ተጠርጣሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል እየተወሰደ ባለው ሕግ የማስከበር እርምጃ በቁጥጥር ሥር የሚገኙ ተጠርጣሪዎች ሰብዓዊ መብታቸው እንዳልተጣሰ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለተሰየመው አጣሪ ቡድን ተናገሩ፡፡ በአቶ ኢሳ ቦሩ የተመራው አጣሪ ቡድን ሰሞኑን…

በተያዘው አመት በኢትዮጵያ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ቶን የስንዴ ምርት ይገኛል ተብሎ ይጠበቃል – ብሉምበርግ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ አመት በኢትዮጵያ 2 ነጥብ 4 ሚሊየን ቶን የስንዴ ምርት ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ ግብርና ሚኒስቴርን ጠቅሶ ብሉምበርግ ዘገበ። ብሉምበርግ በዘገባው ዘንድሮ ይገኛል ተብሎ የሚጠበቀው የስንዴ ምርት ካለፈው…