በደቡብ ክልል በበጀት አመቱ ከ300 ሺህ በላይ ዜጎች የስራ እድል እንደተፈጠረላቸው ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይርዳ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2014 በጀት ዓመት በደቡብ ክልል ከ300 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ስራ አጥ ዜጎች የስራ እድል እንደተፈጠረላቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ፡፡
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የሥራ…