Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀ-መንበር ኢትዮጵያ በሕብረቱ በሚደረገዉ ለውጥና ማሻሻያ እገዛ እንድታደርግ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ ከአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀ-መንበር ዶ/ር ሞኒክ ንሳንዛባጋንዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ምክትል ሊቀ-መንበር ሞኒክ ኢትዮጵያ በሕብረቱ በሚደረገው ለውጥ እና ማሻሻያ እገዛ…

አማራ ባንክ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ሥራውን በይፋ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ባንክ አክሲዮን ማህበር በዛሬው ዕለት ተመርቆ ሥራውን በይፋ ጀምሯል። የአማራ ባንክ አክሲዮን ማህበር የምረቃ እና ስራ ማስጀመሪያ ስነ ስርዓት በዛሬው ዕለት ለገሃር በሚገኘው የባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ተካሂዷል። በምረቃ ስነ…

በደቡብ ክልል ከ5 ሚሊየን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች የኮቪድ-19 የመከላከያ ክትባትተከትበዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ከ5 ሚሊየን በላይ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የኮቪድ-19 የመከላከያ ክትባት እንደተከተቡ የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ። በክልሉ እየተሰጠ ባለው የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት ምክንያት በበሽታ የሚያዙ እና የሚሞቱ የህብረተሰብ ክፍሎች…

የተሰረዘው የኢትዮጵያ የአጎዋ እድል ተጠቃሚነት በአዲስ ሁኔታ የሚታይበት እድል አለ – አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ተስፋዩ ይልማ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ጉዳይ ፈፃሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለዉ አነጋገሩ። አምባሳደር ተስፋዬ በመንግስት በኩል እየተከናወኑ ባሉ ተግባራት…

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስና የሶማሊያ ብሔራዊ ፖሊስ በጋራ ለመስራት በሚያስሉ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስና የሶማሊያ ብሔራዊ ፖሊስ የአካባቢያቸውን ሰላምና ደህንነት ማረጋገጥ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል ከሶማሊያ ብሔራዊ ፖሊስ ኢንስፔክተር ጀነራል÷ ሜጀር ጀነራል…

አምባሳደር ዘነበ ከበደ ከስዊዘርላንድ የፓርላማ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኃላፊዎች ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጄኔቫ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ዘነበ ከበደ ከስዊዘርላንድ ፓርላማ የውጭ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ፍራንዝ ግሩተር እና ከስዊዘርላንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳይ ኃላፊ አምባሳደር ሲሪ ዋልት…

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስና የሶማሊያ ብሔራዊ ፖሊስ በጋራ ለመስራት በሚያስሉ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስና የሶማሊያ ብሔራዊ ፖሊስ የአካባቢያቸውን ሰላምና ደህንነት ማረጋገጥ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረ ሚካኤል ከሶማሊያ ብሔራዊ ፖሊስ ኢንስፔክተር…

እየተለወጠች ያለችው አዲስ አበባ የሀገሪቱ መሪ ምኞት ማሳያ ናት -ዘ ኢኮኖሚስት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ የሀገሪቱ መሪ ምኞት ማሳያ ናት ሲል “ዘ ኢኮኖሚስት” የተሰኘው ታዋቂው የእንግሊዝ መጽሔት ዘግቧል። ዘ ኢኮኖሚስት በዘገባው በሀገሪቱ ግጭት የነበረ ቢሆንም ከተከሰቱ ግጭቶች ጎን ለጎን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…