የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ የምንችለው የግብርና ምርትና ምርታማነትን ስናሳድግ ነው- አቶ ሙስጠፌ መሀመድ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ የምንችለው የግብርና ምርትና ምርታማነት ስናሳድግ እና የእርሻ መሬትን ስናለማ ብቻ ነው” ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ገለጹ፡፡
በሶማሌ ክልላዊ መንግስት የገዛቸውን 100…