በዩኒቨርሲቲዎች ተመሳሳይ ይዘት ኖሯቸው የተለያየ መጠሪያ የያዙ የትምህርት ክፍሎች ስያሜ እንደገና መስተካከል አለበት ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተመሳሳይ ይዘት ያላቸው ነገር ግን የተለያየ ስያሜ የያዙ ትምህርት ክፍሎች እንደገና ስያሜያቸው ሊስተካከል እንደሚገባ የትምህርት ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡
የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር…