በቂርቆስ ክፍለ ከተማ 200 ሺህ ብር ጉቦ ሲቀበል እጅ ከፍንጅ ተይዟል የተባለ የስራ ሀላፊ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 አገልግሎትን በገንዘብ ለመሸጥ 200 ሺህ ብር ጉቦ ሲቀበል ተገኝቷል የተባለ የቤቶች ጽህፈት ቤት ኃላፊ እጅ ከፍንጅ መያዙን ፖሊስ ገለፀ፡፡
በክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና የትራፊክ…