Fana: At a Speed of Life!

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ከአፍሪካ ልማት ባንክ ልዑካን ጋር  ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል  ከአፍሪካ ልማት ባንክ ልዑካን ጋር  በጋራ በሚሰሩ ተግባራትና ተያያዥ ጉዳዮች የፋይናንስ ድጋፍ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል፡፡ ውይይቱን ተከትሎ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገፃችው ባሰፈሩት…

የሕግና የፍትሕ ተቋማት አመራሮችን አቅም ለማጎልበት ያለመ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የፍትሕና የሕግ ኢንስቲቲዩት የሕግና የፍትሕ ተቋማት አመራሮችን አቅም ለማጎልበት ያለመ የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ከፍተኛ አመራሮች፣ የክልሎችና የሁለቱ ከተማ አስተዳደር ፍርድ ቤቶች ከፍተኛ…

የአገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮች ከሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድርና ካቢኔ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገራዊ  ምክክር ኮሚሽነሮች ከሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ እና የካቢኔ አባላት ጋር ተወያዩ፡፡ በምክክር መድረኩ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን አርአያን ጨምሮ ሌሎች የኮሚሽኑ አባላት፣ የሲዳማ ክልል ርዕሰ…

በመዲናዋ ሕዝባዊ ሰራዊቱ የሚመራበት አዲስ ደንብና ረቂቅ መመሪያ መዘጋጀቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሕዝባዊ ሰራዊት የሚመራበት አዲስ ደንብና ረቂቅ መመሪያ መዘጋጀቱን የከተማዋ ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሰላምና ፀጥታ ቢሮ የሰላም እሴት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ…

የሳንሱሲ- ታጠቅ -ኬላ የመንገድ ግንባታ ስራ ሙሉ በሙሉ ለትራፊክ ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳንሱሲ- ታጠቅ -ኬላ የመንገድ ግንባታ ስራ ሙሉ በሙሉ ለትራፊክ ክፍት ተደረገ፡፡ የመገናኛ ብዙሃን የሳንሱሲ- ታጠቅ -ኬላ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ አፈጻጸም ሂደትን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱም የመንገዱ የግንባታ አፈፃፀም 97 ነጥብ 3…

‘ከጽንፎች መሐል ወርቃማውን አማካይ ፍለጋ’ በሚል ርእስ የአዲስ ወግ ዐቢይ ጉዳይ ሦስተኛ ክፍለ ጊዜ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 'ከጽንፎች መሐል ወርቃማውን አማካይ ፍለጋ' በሚል ርዕስ የአዲስ ወግ ዐቢይ ጉዳይ ሦስተኛው ክፍለ ጊዜ ጽንፈኝነትን የመከላከል ርምጃዎች ላይ አተኩሮ እየተካሄደ ነው። ከብልጽግና ፓርቲ አቶ ተስፋዬ በልጅጌ፣ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዷለም…

የፊልም ኢንዱስትሪን በምሥራቅ አፍሪካ በማስፋፋት በርካታ የሥራ ዕድሎችንና የገቢ ማግኛ መንገዶችን መፍጠር ይገባል – ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊልም ኢንዱስትሪን በምሥራቅ አፍሪካ በማስፋፋት በርካታ የሥራ ዕድሎችንና የገቢ ማግኛ መንገዶችን በቀጠናው መፍጠር እንደሚገባ የቀድሞው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ዶክተር ሙላቱ ተሾመ ተናገሩ። ዶ/ር ሙላቱ ይህን የተናገሩት በአዲስ አበባ እየተካሄደ…

ኢትዮጵያ ከቱርክ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ አጠናክራ ትቀጥላለች- አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከቱርክ ጋር ያላትን ግንኙነትና ትብብር ይበልጥ አጠናክራ እንደምትቀጥል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ በቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የምሥራቅ እና…

በኦስሎ የ5 ሺህ ሜትር የዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በበላይነት አጠናቀዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦስሎ ከተማ በ5ሺህ ሜትር የተካሄደውን የዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታዎች በበላይነት አጠናቀዋል፡፡ በወንዶች ምድብ በተካሄደው 5 ሺህ ሜትር የኦስሎ ዳይመንድ ሊግ ውድድር ጥላሁን ሃይሌ በአንደኝነት…

የጀርመን መንግስት ለኢትዮጵያ ከ500 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአ ይ ሲ ቲ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጀርመን መንግስት ለሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከ500 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአ ይ ሲ ቲ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡   ድጋፍ ከጀርመን መንግስት የኢኮኖሚና ትብብርና ልማት ባንክ የተገኘ ሲሆን÷ በቴክኒክና ሙያ ተቋማት የአይ ሲ ቲ…