Fana: At a Speed of Life!

ከዕረፍት በተመለሰው ፕሪሚየር ሊግ አርባ ምንጭ ከተማ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤት ኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከዕረፍት መልስ ዛሬ ተካሂዷል። ረፋድ ላይ ሲዳማ ቡናን ከአርባ ምንጭ ከተማ ባገናኘው ጨዋታ አርባ ምንጭ አሸናፊ ሆኗል። ጨዋታው 2 ለ 1 ሲጠናቀቅ ኤሪክ ካፓይቶ ሁለቱን የማሸነፊያ ጎሎች…

የአማራ ክልል በአረንጓዴ አሻራ 192 ሺህ ሄክታር መሬት በደን ለመሸፈን መዘጋጀቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ችግኝ ተከላ መርሐ ግብር 192 ሺህ ሄክታር መሬት በደን ለመሸፈን ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማት ጥበቃና አጠቃቀም ተወካይ ዳይሬክተር አቶ እስመላለም ምህረት…

ህወሓት የአማራ ክልል ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ ጠላት በመሆኑ ኢትዮጵያ ሳታውቅ ድርድር የለም – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከህወሓት ጋር እስካሁን ድርድር ተጀምሯል የሚባለው ወሬ መሰረተ ቢስ መሆኑን ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ከህወሓት ጋር ለመደራደር ኮሚቴ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሪፎርሙ በኋላ በኢኮኖሚና ማህበራዊ ዘርፍ አበረታች ለውጦች መመዝገባቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሪፎርሙ በኋላ በኢኮኖሚና በማህበራዊ ዘርፍ አበረታች ለውጦች መመዝገባቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። ከዚህ ጋር ተያይዞ በኢትዮጵያ አየር…

በካፋ ዞን በአንድ ጀምበር 10 ሚሊየን የቡና ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን በአንድ ጀምበር 10 ሚሊየን የቡና ችግኝ ተከላ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሃ ግብሩ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ ÷ቡና የክልሉ ልዩ እሴት መሆኑን…

የኦሮሚያ ክልል ከመንግስት የልማት ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ጋር የእቅድ ውይይት እያደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ከመንግስት የልማት ተቋማት ከፍተኛ አመራሮች ጋር የእቅድ ውይይት እያደረገ ነው። መድረኩን የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ አስጀምረውታል። ውይይቱ መንግስት በልማት ዙሪያ ያለውን ፍላጎትና ቅድሚያ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱ የተለያዩ ጥያቄዎች ምላሽ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ  ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው የተለያዩ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባው፥ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰጡትን…

ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ከጅቡቲ ዓለም አቀፍ ወደብ እና ነፃ ቀጠና ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከጅቡቲ ዓለም አቀፍ ወደብ እና ነፃ ቀጠና ሊቀመንበር አቡበከር ኦማር ሀዲ ጋር ተወያዩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በጅቡቲ የሥራ ጉብኝት እያደረጉ መሆኑን በጅቡቲ…

ዩ ኤስ ኤይድ በአፍሪካ ቀንድ አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች 105 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ ድጋፍ እየሰጠሁ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) ኢትዮጵያን ጨምሮ በአፍሪካ ቀንድ ለሚገኙና አሳሳቢ የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የሚውል 105 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የሚጠጋ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገለጸ። ተቋሙ በማህበራዊ ትስስር ገጹ…