Fana: At a Speed of Life!

ዳያስፖራው የጀመራቸውን የሀብት ማሰባሰብና የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ስራዎች አጠናክሮ እንዲቀጥል አምባሳደር ስለሺ በቀለ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ በተፈጠረው ግጭት በደረሰው ጉዳት ዳያስፖራው የጀመራቸውን የሀብት ማሰባሰብና የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ስራዎች አጠናክሮ እንዲቀጥል አምባሳደር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ጥሪ አቀረቡ፡፡ በኒው ዮርክና ኒው ጀርሲ አካባቢ…

በደቡብ ክልል ከ152 ሺ ኩንታል በላይ ስንዴ በበጋ መስኖ መልማቱ ተገለጸ 

አዲስ አበባ፣ሰኔ 6፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በደቡብ ክልል ከ152 ሺ ኩንታ በላይ ስንዴ በበጋ መስኖ ማልማት መቻሉን የክልሉ ግብርና ቢሮ ገልጿል፡፡ በደቡብ ክልል በ2014 በጀት ዓመት የተከናወኑ ተግባራት አፈጻጸም እና በ2015 እቅድ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ እየተካሔደ ነው። በደቡብ…

 በቦሌ ክፍለ ከተማ የዳቦ ፋብሪካዎችን ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ 3 የዳቦ ፋብሪካዎችን ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት እንዲያስችል በክፍለ ከተማው በሚገኙ 3 ወረዳዎች የሚገነቡት የዳቦ ፋብሪካዎች ግንባታ በባለሀብቶች ድጋፍ የሚሰሩ ናቸው ተብሏል።…

የታለመ የነዳጅ ድጎማ ሥርዓት በታቀደለት የጊዜ ማዕቀፍ ተግባራዊ ይደረጋል – ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የታለመ የነዳጅ ድጎማ ሥርዓት በታቀደለት የጊዜ ማዕቀፍ ተግባራዊ እንደሚደረግ የትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ወ/ሮ ዳግማዊት ሞገስ አስታወቁ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ለትራንስፖርት ዘርፍ የክልልና ከተማ መስተዳደር ኃላፊዎች እና…

ዜጎችን ወደ መደበኛ ህይወታቸው ለመመለስ በተሰራው ስራ ያልለማ መሬት ወደ ስራ ማስገባት ተችሏል- አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎችን ወደ መደበኛ ህይወታቸው ለመመለስ በተሰራው ስራ ባለፉት 2 አመታት ያልለማውን መሬት ወደ ስራ ማስገባት መቻሉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…

በአፈር ማዳበሪያ ሽያጭ ላይ የዋጋ ማስተካከያ እንደሚደረግ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራሉ መንግስት ለአፈር ማዳበሪያ ግዥ 15 ቢሊየን ብር ድጎማ ማድረጉን ተከትሎ በአፈር ማዳበሪያ ሽያጭ ላይ የዋጋ ማስተካከያ እንደሚደረግ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ ክልሉ ለ2014/15 ምርት ዘመን ካቀደው የአፈር ማዳበሪያ 3 ነጥብ…

የዩክሬን አጋሮች በሩሲያ ወታደራዊ ዘመቻ አያያዝ ላይ ልዩነት መፍጠራቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ሰኔ 6፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የዩክሬን አጋር በሆኑት አሜሪካ እና ምዕራባውያን መካከል የሩሲያ ወታደራዊ ዘመቻን በተመለከተ ውዝግብ ውስጥ መግባታቸው ተዘገበ፡፡ የዩክሬን አጋር በሆኑ አገሮች መካክል የተፈጠረው ውዝግብ እና አለመግባባት ዩክሬንን ለመደግፍ የተሰባሰቡትን የኔቶ አባል…

የፈረንሳይ መንግሥት በአማራ ክልል በጦርነቱ ለወደሙ የጤና ተቋማት ማቋቋሚያ የ 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ መንግሥት በአማራ ክልል በጦርነቱ ለወደሙ የጤና ተቋማት መልሶ ማቋቋሚያ የሚውል የ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ፡፡ ፕሮጀክቱን ለመተግበር ጤና ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የፈረንሳይ ኤምባሲ የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል።…

ኢትዮጵያና ጣሊያን የ22 ሚሊየን ዩሮ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ጣሊያን ለተቀናጀ የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች የሚውል የ22 ሚሊየን ዩሮ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴና የጣሊያን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉዊጂ ዲ ማዮ ተፈራርመዋል። ብድሩ…

አይ ኦ ኤም በሶማሊያ ለሚያከናውነው ሰብዓዊ ድጋፍ 66 ሚሊየን ዶላር ጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) በሶማሊያ ለማደርገው የሰብዓዊ ድጋፍ 66 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ያስፈልገኛል ማለቱ ተገለጸ፡፡ ድርጅቱ በሶማሊያ 1 ነጥብ 25 ሚሊየን ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው እና ለዚህም እስከ…