ዳያስፖራው የጀመራቸውን የሀብት ማሰባሰብና የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ስራዎች አጠናክሮ እንዲቀጥል አምባሳደር ስለሺ በቀለ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ በተፈጠረው ግጭት በደረሰው ጉዳት ዳያስፖራው የጀመራቸውን የሀብት ማሰባሰብና የፐብሊክ ዲፕሎማሲ ስራዎች አጠናክሮ እንዲቀጥል አምባሳደር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ጥሪ አቀረቡ፡፡
በኒው ዮርክና ኒው ጀርሲ አካባቢ…