Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል የተጀመረው ሕግን የማስከበር ሥራ በተለያየ ወንጀል ተሰማርተው የነበሩ አካላትን ወደ ሕግ ያቀረበ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 7 ቀን 2014 ዓ.ም ሲካሄድ የቆየው የአማራ ክልል የአመራር ስልጠና ማጠቃለያ እና በቀጣይነት አመራሩ በሚሠራቸው ጉዳዮች ላይ በባሕርዳር ውይይት ተካሂዷል። በመድረኩ የክልሉ የልማት ድርጅቶች ዳይሬክተሮች፣ የሁሉም ቢሮዎች…

በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የልማት ድርጅቶች የገበያ ጉድለት መሙላት የሚያስችል ሥራ መስራት አለባቸው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሚገኙ የልማት ድርጅቶች የገበያ ጉድለት መሙላት የሚያስችል ሥራ ላይ ማተኮር እንዳለባቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ አሳሰቡ። ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ከሚገኙ የልማት ድርጅት አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውይይት…

በደቡብ ክልል ባለፉት 11 ወራት ከ11 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ባለፉት 11 ወራት ከ11 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ወይዘሮ ዘይቱና ኢብራሂም እንደገለጹት÷ በበጀት ዓመቱ 13 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ ታቅዶ ወደ ስራ የተገባ…

አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ከተሞች የዕድገትና ብልጽግና ማሳያ ነፀብራቅ እንድትሆን በመስራት ላይ እንገኛለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከተማችን አዲስ አበባ የሁላችንም ከተማ፣ የሁላችንም ቤት፣ የዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ማዕከል እና አጠቃላይ የኢትዮጵያ ከተሞች የዕድገትና ብልጽግና ማሳያ ነጸብራቅ እንድትሆን ለማስቻል በመስራት ላይ እንገኛለን” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ…

በትምህርት ዘርፍ የተጀመረውን ሪፎርም ለማሳካት በትኩረት እንደሚሰራ ሚኒስቴሩ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትምህርት ዘርፍ የተጀመረውን ሪፎርም ለማሳካት በትኩረት እንደሚሰራ የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ አስታወቁ። ሚኒስትሩ አዲስ ከተመደቡ የከፍተኛ ትምህርት የቦርድ አመራሮች ጋር ዛሬ ተወያይተዋል፡፡…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመንገደኞች አገልግሎት የአፔክስ 2022 ቀጠናዊ ሽልማት አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቀጠናው ለመንገደኞች በሚሰጠው የመዝናኛ እና የአውሮፕላን ውስጥ መስተንግዶ ተመራጭ በመሆን የአፔክስ 2022 ሽልማት አሸነፈ፡፡ አየር መንገዱ ከሌሎች መሠል አየር መንገዶች ጋር ተወዳድሮ ሽልማቱን ያሸነፈው ለመንገደኞች…

የአውሮፓ ኅብረት 110 ሺህ የዝንጀሮ ፈንጣጣ መከላከያ ክትባት ገዝቶ ለአባል ሀገራቱ ሊያከፋፍል ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 110 ሺህ የዝንጀሮ ፈንጣጣ መከላከያ ክትባቶችን ገዝቶ ለአባል ሀገራቱ ሊያከፋፍል መሆኑን የአውሮፓ ኅብረት አስታወቀ ፡፡ የአውሮፓ ኅብረት ቀጣይነት ያለውን የዝንጀሮ ፈንጣጣ ወረርሽኝ ለመከላከል 110 ሺህ መከላከያ ክትባቶችን ለመግዛት…