Fana: At a Speed of Life!

የፍትህ ስርዓቱን ማረጋገጥ ካልተቻለ ዘላቂ ሰላምም ሆነ እኩል ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ አይቻልም – ዶ/ር ይልቃል ከፋለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ስርዓቱን ማረጋገጥ ካልተቻለ ዘላቂ ሰላምም ሆነ እኩል ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ አይቻልም ሲሉ የአማራ ክልል ርዕስ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ገለጹ። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) ፍትህ ተግባራት…

ፕሬዚዳንት ባይደን የመሣሪያ ቁጥጥር ሥምምነቱ በአስቸኳይ እንዲተገበር አሳሰቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን የመሣሪያ ቁጥጥር ሥምምነት ማዕቀፉ በአስቸኳይ እንዲተገበር አሳሰቡ፡፡ የአሜሪካ ምክር ቤት ሴናተሮች በቀረበው የመሣሪያ ቁጥጥር ማዕቀፍ ላይ ተስማምተዋል። ይህን ተከትሎም ፕሬዚዳንቱ ሕግ አውጪዎች የመሣሪያ…

በክልሉ በተለያየ ዘርፍ የተከሰተውን የጸጥታ ችግር መላውን ሕዝብ በማሳተፍ ለመመከት ጥረት ተደርጓል-አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በ2014 በጀት ዓመት በተለያየ ዘርፍ የተከሰተውን የጸጥታ ችግር መላውን ሕዝብ በማሳተፍ ለመመከት ጥረት መደረጉን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ገለጹ።   በደቡብ ክልል በ2014 በጀት ዓመት የተከናወኑ…

የአፋርና የሶማሌ ኢሳ ማህበረሰብ የሰላም ኮንፈረንስ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋርና የሶማሌ ኢሳ ማህበረሰብ የሰላም ውይይት ማጠቃለያ መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል፡፡ መድረኩ በሁለቱ ማህበረሰቦች መካከል ያሉ አለመግባባቶችን በውይይት በመፍታት ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት ዓላማ ያደረገ ነው ተብሏል። በውይይቱ የሰላም ሚኒስትር አቶ…

ሦስተኛው የኢትዮ-ናይጄሪያ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቅርቡ በናይጄሪያ ያደረጉኑትን ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ተከትሎ ሦስተኛው የኢትዮ -ናይጄሪያ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የጋራ ኮሚሽን ስብሰባው ከሁለት ሳምንት…

በኩዌት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለሀገራቸው የሚያደርጉትን ድጋፍ ማጠናከር በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኩዌት የኢትዮጵያ አምባሳደር ሐሰን ታጁ በሀገሪቷ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለሃገራቸው የሚያደርጉትን ድጋፍ ማጠናከር በሚቻልበት አግባብ ላይ ተወያዩ፡፡ አምባሳደሩ በቀጣይ ማኅበረሰቡን በሚያስፈልገው ሁሉ ለመደገፍ ያላቸውን ቁርጠኝነት ገልጸዋል።…

ድምጻዊ ዳዊት ነጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ድምጻዊ ዳዊት ነጋ (ድአመና) ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። ድምጻዊው ከአራት ቀናት በፊት ባጋጠመው ድንገተኛ የጤና እክል በአዲስ ህይወት ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ትናንት ምሽት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። ድምፃዊ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሉሲዎቹ እና ለአዲስ አበባ ከተማ ልዑካን የ5 ሚሊየን ብር ሽልማት አበረከተ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሴቶች ብሄራዊ ቡድን እንዲሁም በአንደኛው ሃገር አቀፍ የኢትዮጵያ ወጣቶች ኦሊምፒክ ለተሳተፈው ለአዲስ አበባ ከተማ ልዑካን ቡድን ለእያንዳንዳቸው የ5 ሚሊየን ብር ሽልማት አበርክቷል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ…

የጣሊያኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣሊያኑ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሉዊጂ ዲ ማዮ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። ሚኒስትሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን አቀባበል አድርገውላቸዋል።…

በቀጣዮቹ አስር ቀናት በደቡብ ምዕራብና በምዕራብ የሀገሪቱ ክፍሎች የተሻለ ዝናብ ሊኖር እንደሚችል ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ አስር ቀናት በደቡብ ምዕራብና በምዕራብ የሀገሪቱ ክፍሎች የተሻለ ዝናብ ሊኖር እንደሚችል የኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጂ ኢኒስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በዚህም በሚቀጥሉት አስር ቀናት ለዝናብ መፈጠር አስተዋጽኦ የሚያደርጉ የሚቲዮሮሎጂ ገጽታዎች እየተጠናከሩ…