Fana: At a Speed of Life!

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢንተርናሽናል ሶላር አሊያንስ ጋር በፀሐይ ኃይል ልማት ዙሪያ በጋራ ለመስራት ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢንተርናሽናል ሶላር አሊያንስ ጋር በፀሐይ ኃይል ልማት ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሱልጣን ወሊ፥ የጋራ ስምምነቱ በተለይ የገጠሩ ኅብረተሰብ…

የአፍሪካ እና እስያ የገጠር ልማት ድርጅት በኢትዮጵያ የሚካሄዱ የገጠር ልማት ፕሮጀክቶችን እንደሚደግፍ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ እና እስያ የገጠር ልማት ድርጅት በኢትዮጵያ የሚካሄዱ የገጠር ልማት ፕሮጀክቶችን እንደሚደግፍ አስታወቀ። በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ ከአፍሪካ እና እስያ የገጠር ልማት ድርጅት ረዳት ዋና ፀሀፊ ራሚ ኪታይሻት ጋር…

የተመድ የሰብአዊ መብቶች ረዳት ዋና ጸሐፊ ከነገ ጀምሮ ኢትዮጵያን ይጎበኛሉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ረዳት ዋና ጸሐፊ ኢልዜ ብራንድስ ኬሪስ ከነገ ጀምሮ በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ። ጉብኝታቸው ለሶስት ቀናት እንደሚቆይ የተመድ ሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽን ቢሮ አስታውቋል።…

በሐረሪ ክልል ለከተማ ተቋማት መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም ከ234 ሚሊየን ብር በላይ የበጀት ክለሳ እቅድ ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ለከተማ ተቋማት መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም 234 ሚሊየን 693 ሺህ 902 ብር የበጀት ክለሳ እቅድ አፀደቀ። የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የከተማ ተቋማት መሰረተ ልማት ማስፋፊያ…

ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ስልጣናቸውን በመጠቀም የሕወሓትን ዓላማ ማስፈጸማቸውን እንዲያቆሙ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም ስልጣናቸውን በመጠቀም የህወሓትን ዓላማ ለማስፈጸም የሚያከናውኑትን ተግባር እንዲያቆሙ ዘጠኝ ተቋማት ለዳይሬክተሩ በጋራ በጻፉት ግልጽ ደብዳቤ ጠየቁ። ደብዳቤውን…

መንግስት ሕገ ወጥ ንግድና ኮንትሮባንድ በሚፈጽሙ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ ሕግና ደንብ በመተላለፍ ሕገ ወጥ ንግድ እና ኮንትሮባንድ በሚፈጽሙ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡   ሚኒስቴሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው÷…

ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ የተመድ ሴቶች የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር በፕሮጀክት ሰነድ ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሴቶች የኢትዮጵያ ተወካይ አና ሙታቫቲ በሁለቱ ተቋማት መካከል በቀረበው የአራት ዓመት የፕሮጀክት ሰነድ ላይ ተወያዩ፡፡ ፕሮጀክቱ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ አቅም…

የኢትዮጵያን የመሠረተ-ልማት ዕድሎች የሚያስተዋውቅ ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የመሰረተ-ልማት እድሎች ለቻይና ኩባንያዎች የሚያስተዋውቅ ፎረም በዌቢናር አካሄደ። በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ መንግስት ለመሰረተ-ልማትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቱን…

ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ከአውሮፓ ሕብረት የሰብአዊ መብቶች ልዩ ተወካይ ኢሞን ጊልሞር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከአውሮፓ ሕብረት የሰብአዊ መብቶች ልዩ ተወካይ ኢሞን ጊልሞር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ ስላለው የሰብዓዊ መብት ሁኔታና ተጠያቂነት ላይ መክረዋል፡፡ በተጨማሪም…