ባለፉት 9 ወራት ዳያስፖራው ለልዩ ልዩ አገራዊ ጥሪዎችና ፕሮጀክቶች ያደረገው ድጋፍ ከ1 ነጥብ 37 ቢሊየን ብር በላይ መድረሱ ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት ዘጠኝ ወራት ብቻ ዳያስፖራው ለልዩ ልዩ ሀገራዊ ጥሪዎችና ፕሮጀክቶች ያደረገው የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ ከ1 ነጥብ 37 ቢሊየን ብር በላይ መድረሱን መድረሱን የዳያስፖራ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡
በፌዴራልና…