Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን ለ28 ተጫዋቾች ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ከማላዊ እና ግብፅ ጋር ለሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ዝግጅት ለ28 ተጫዋቾች ጥሪ አቀረበ፡፡ በአሰልጣኝ ውበቱ አባተ የሚመሩት ዋልያዎቹ በግንቦት 25 እና 29 ከማላዊ እና ግብጽ…

ምንጩ ያልታወቀ 9 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ንብረት አካብቷል በተባለ የቀድሞ ፖሊስ አባል ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህጋዊ የወር ገቢው ጋር የማይመጣጠንና ምንጩ ያልታወቀ 9 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ንብረትና ገንዘብ አካብቶ በተገኘው የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል መርማሪ በነበረ ግለሰብ ላይ ክስ ተመሰረተ፡፡ በፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ መርማሪ ሆኖ ሲሰራ…

በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ በ10 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ወጪ የተገነቡ 2 ሺህ 700 ቤቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ በ10 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ወጪ የተገነቡና 2 ሺህ 700 ሰራተኞችን የሚያስተናግዱ የመኖሪያ ሕንፃዎች ተመረቁ፡፡ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ከሚገኙ አምራች ኩባንያዎች…

በክልሉ ለተገኘው አንፃራዊ ሰላም ባህላዊ የእርቅና የሰላም ግንባታ እሴቶች ሚና የጎላ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የጸጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች ለተገኘው አንጻራዊ ሰላም ባህላዊ የእርቅና የሰላም ግንባታ እሴቶች ሚና የጎላ መሆኑን የክልሉ ሰላምና ፀጥታ ቢሮው አስታወቀ። በክልሉ በሚገኙ የሸካ፣ ምዕራብ…

የመጪውን ክረምት የጎርፍ አደጋ ስጋት ለመቋቋም ዝግጅት እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጪውን ክረምት የጎርፍ አደጋ ስጋት ለመቋቋም ዝግጅት እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲቲዩት አሳሰበ። የመጪውን ክረምት የጎርፍ አደጋ ስጋት ለመቋቋም ዝግጅት እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣…

አስተዳደሩ ከህዝቡ ጋር ተግባብቶና ተቀናጅቶ በመስራት በአጭርና በረጅም ጊዜ የሚፈቱ ችግሮችን ለይቶ እየሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከህዝቡ ጋር ተግባብቶና ተቀናጅቶ በመስራት በአጭርና በረጅም ጊዜ የሚፈቱ ችግሮችን ለይቶ እየሰራ እንደሚገኝ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ። በመዲናዋ በወቅታዊ ሁኔታ ላይ…

የፍትህ ሚኒስትሩ እየተከናወነ ባለው የዘርፉ ማሻሻያ ዙሪያ በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግሥት ጉዳይ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ሚኒስትር ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ በኢትዮጵያ የአሜሪካ መንግሥት ጉዳይ አስፈጻሚ አምባሳደር ትሬሲ አን ጃኮብሰን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ለውጡን ተከትሎ በተደረጉ የህግ ማሻሻያዎች እና በሚዲያ ነጻነት ላይ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ እንሰሳት ሀብት ዘለቄታዊ ጥበቃና ዋስትና የሚያረጋግጠው ድንጋጌ እንዲፀድቅ ላበረከተችው ሚና እውቅና ተሰጣት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ5ኛው የተመድ ጉባኤ ወቅት የአፍሪካ የእንስሳት ሀብት ዘለቄታዊ ጥበቃና ዋስትና የሚያረጋግጠው ድንጋጌ እንዲፀድቅ ላበረከተችው ግንባር ቀደም ሚና እውቅና ተሰጣት። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአካባቢ ጉባዔ ላይ የአፍሪካን የእንስሳት…

5 ሺህ ሄክታር ስፋት ያለው የአባያ ሃይቅ ክፍል በእምቦጭ ተወሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አባያ ሀይቅ በእምቦጭ አረም መጠቃቱን የደቡብ ክልል የአከባቢና ደን ባለስልጣን የብዘሃ ህይወት ልማትና ጥበቃ ዳይሬክቶሬት አስታወቀ። የዳይሬክቶሬቱ ኃላፊ አቶ መላኩ ባፋ ፥ እምቦጭ አረም የአባያ ሀይቅን በስፋት እያጠቃ መሆኑን ገልፀው፥…

10ኛው የጨርቃ ጨርቅና ፋሽን ዓለም አቀፍ ጉባኤ በባህር ዳር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) 10ኛው የጨርቃ ጨርቅና ፋሽን ዓለም አቀፍ ጉባኤ በባህር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው። ጉባዔው በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ እና የኢትዮጵያ ቴክስታይል ኢንስቲትዩት አዘጋጅነት የሚካሄድ ሲሆን፥ በዘርፉ የሚንቀሳቀሱ የውጭና የሀገር ውስጥ ባለሙያዎችም…