Fana: At a Speed of Life!

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ እና ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ከ5 ሺህ 800 በላይ መጻሕፍትን ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ተግባረ-ዕድ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ 5 ሺህ 865 መጻሕፍትን ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ዛሬ አበርክተዋል፡፡ ''ሚሊየን መጻሕፍት ለሚሊኒየሙ ትውልድ' በሚል መሪ ቃል ለአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት በሚከናወነው የመጻሕፍት…

በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 179 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ሥራ 1 ሺህ 179 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመለሱት 1 ሺህ 179 ዜጎች መካከል አንድ ሕጻን እንደሚገኝበትም ነው የተገለጸው፡፡…

ቤላሩስ የሩሲያ ወሳኝ ስትራቴጂያዊ አጋር ናት – የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤላሩስ የሩሲያ ወሳኝ ስትራቴጂያዊ አጋር አገር ናት ሲሉ የሩሲያው መከላከያ ሚኒስትር ሰርጌይ ሾይጉ ተናገሩ፡፡ ቤላሩስ እና ሩሲያ  በጋራ የወታደራዊ  እቅዶች እና በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ የጋራ ውይይት መድረክ አካሂደዋል፡፡ በውይይታቸውም የሩሲያ…

የአፍሪካ ልማት ባንክ በተለያዩ የልማት ዘርፎች ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በአጋርነት እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ በወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የተለያዩ የልማት ዘርፎች ላይ ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በአጋርነት እንደሚቀጥል ተገለጸ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚንስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰላምን ለማስፈን መንግስት እየወሰደ ያለውን ሕግ የማስከበር እርምጃ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ሰላምን ለማስፈን መንግስት እየወሰደ ያለውን ሕግ የማስከበር እርምጃ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጠየቁ፡፡ 4ኛው ዙር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት በጎንደር ከተማ ተጀምሯል፡፡…

በ20 ሚሊየን ዶላር የተከናወኑ የኤሌክትርክ ሃይል የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች ተጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ20 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የተከናወኑ የኤሌክትርክ ሃይል የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል እና በአገልግሎቱ የፕሮጀክት ኃላፊዎች ተጎብኝተዋል፡፡ በአፍሪካ ልማት ባንክ ብድር በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ ባሉ ከተሞች በሚገኙ ስምንት…

መከላከያ ሠራዊት ላይ በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን ዘዴዎች የሚናፈሱት አፍራሽ ተግባራት ተገቢነት የጎደላቸው ናቸው – ብርጋዲየር ጄኔራል ካሳዬ ጨመዳ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊያንን ያለምንም ልዩነት በሚያገለግለው መከላከያ ሠራዊት ላይ በተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ዘዴዎች የሚናፈሱት አፍራሽ ተግባራት ተገቢነት የጎደላቸው መሆናቸውን ብርጋዲየር ጄኔራል ካሳዬ ጨመዳ ገለጹ፡፡ ሀገር ጠባቂውን መከላከያ…

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከተመድ የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17 ፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ ብሔራዊ የደኅንነት አማካሪ ሚኒስትር አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ከተባበሩት መንግስታት የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዋና ዳይሬክተር ቁ ዶንግዩ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በምግብ ምርትና…

2ኛው ዓመታዊ ፓርላሜንታዊ የምርምር ጉባዔ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዓመታዊ ፓርላሜንታዊ የምርምር ጉባዔ መካሄድ ጀምሯል፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ ታገሠ ጫፎ ጉባዔውን ባስጀመሩበት ወቅት እንደገለጹት፥ የሀገርን ማህበራዊ፣ ምጣኔ ሀብታዊ፣ ፖለቲካዊ እንዲሁም አስተዳደራዊ…