Fana: At a Speed of Life!

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ያሰባሰባቸውን 2 ሺህ 400 መጻሕፍት አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ለአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ያሰባሰባቸውን 2 ሺህ 400 መጻሕፍት አስረከበ። “ሚሊየን መጻሕፍት ለሚሊኒየሙ ትውልድ” በሚል መሪ ቃል ለአንድ ወር የሚቆይ የመጻሕፍት ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር በይፋ…

በኮምቦልቻ ከተማ ከ800 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመንገድ ፕሮጄክት ሥራ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮምቦልቻ ከተማ ከ800 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመንገድ ፕሮጄክት ሥራ በይፋ መጀመሩን ከተማ አስተዳደሩ አስታወቀ፡፡ የኮምቦልቻ ከተማ ከንቲባ አቶ መሀመድ አሚን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት÷ የከተማዋን…

ሚኒስቴሩ ባለፉት አስር ወራት 282 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት 10 ወራት 282 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ፡፡   የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት እያካሄደ በሚገኘው 8ኛ መደበኛ ጉባዔ የገቢዎች ሚኒስቴርን እና የተጠሪ ተቋማቱን…

የመከላከያ ፋውንዴሽን ለሰራዊቱ አባላት ያስገነባቸውን የመኖሪያ አፓርትመንቶች የዕጣ ማውጣት መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የመከላከያ ፋውንዴሽን ለሰራዊቱ አመራርና አባላቶች ያስገነባውን የመኖሪያ አፓርትመንቶች የዕጣ ማውጣት መርሐ ግብር ተካሂዷል። በመርሃ ግብሩ ላይ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይን ጨምሮ ከፍተኛ የሰራዊቱ…

ከንቲባ አዳነች የ40 አቅመ ደካሞች ቤትን አፍርሶ እንደ አዲስ የመገንባት መርሐ ግብርን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከንቲባ አዳነች አቤቤ የ40 አቅመ ደካሞች ቤትን አፍርሶ እንደ አዲስ የመገንባት መርሐ ግብርን በቂርቆስ ክፍለ ከተማ አስጀምረዋል። ከንቲባ አዳነች በዛሬው እለት በክፍለ ከተማው ወረዳ 10 ጨርቆስ አካባቢ እጅግ በተጎሳቆለ ሁኔታ…

በአስቸኳይ የሙስና መከላከል ሥራ ከ30 ሚሊየን ዶላር በላይ ግምት ያለው ዓለም አቀፍ የግዥ ጨረታ ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአስቸኳይ የሙስና መከላከል ሥራ ከ30 ሚሊየን ዶላር በላይ ግምት ያለው ዓለም አቀፍ የግዥ ጨረታ መሰረዙን የፌደራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በጤና ሚኒስቴር ግዥ ጠያቂነት የኢትዮጵያ መድሀኒት አቅራቢ…

30 ሚሊየን ሊትር የሚጠጋ የምግብ ዘይት እየተሰራጨ መሆኑን ሚኒስቴሩ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ውስጥ የተመረተ ከ29 ሚሊየን 774 ሺህ ሊትር በላይ የምግብ ዘይት ለተጠቃሚው ህብረተሰብ እየተሰራጨ መሆኑን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ መንግስት የምግብ ዘይት አቅርቦትን ለማሻሻል የሀገር ውስጥ…

ኩዌት ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የትብብር መስኮች ለማስፋት ፅኑ ፍላጎት እንዳላት ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኩዌት ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የትብብር መስኮች ለማስፋት ፅኑ ፍላጎት እንዳላት የኩዌት የማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስቴር ገለፀ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ከኩዌት የማህበራዊ ጉዳዮች ሚኒስትር ረዳት አብዱል…