Fana: At a Speed of Life!

በፌዴራል አስተዳደር ስነስርዓት አዋጅ ዙሪያ የተቋማት አተገባበር ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌዴራል አስተዳደር ስነስርዓት አዋጅ ዙሪያ የተቋማት አተገባበር ግምገማ እየተካሄደ ነው፡፡ የፍትህ ሚኒስቴር በአስተዳደር ስነስርዓት አዋጅ ዙሪያ የገንዘብ ሚኒስቴር፣ የጤና ሚኒስቴር፣ የገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን አፈጻጸም ክትትል…

የኢትዮጵያ አየር ሀይል ያሰለጠናቸውን አብራሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘’ነብሮች 2014’’ በሚል መሪ ቃል የኢትዮጵያ አየር ሀይል በበረራ ሙያ ያሰለጠናቸውን አብራሪዎች አስመረቀ። በምረቃ መርሐ ግብሩ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ፣ የመከላከያ ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላን ጨምሮ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  ከሳዑዲ አረቢያ በችግር ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ለማድረግ የተቋቋመው ብሔራዊ ኮሚቴ እስካሁን ድረስ ከ40 ሺህ በላይ ዜጎችን መመለስ መቻሉን ይፋ አደረገ። 16 የመንግስት መስሪያ ቤቶችን ያካተተው ብሔራዊ ኮሚቴ…

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄን ተግባራዊና ውጤታማ ለማድረግ 22 ባለድርሻ አካላት የተካተቱበት ምክር ቤት ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄን ተግባራዊና ውጤታማ ለማድረግ 22 ባለድርሻ አካላት የተካተቱበት ምክር ቤት ተቋቁሟል። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሺሰማ ገብረስላሴ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ንቅናቄው…

ጥቃት በማድረስ ተሳታፊ የሆኑ ወንጀለኞችን ተጠያቂ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በደረሱ ጥቃቶች ተሳታፊ የሆኑ ወንጀለኞችን ተጠያቂ የማድረግ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የፍትሕ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ፈቃዱ ጸጋ በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች በማንነት ሽፋንና…

የአውሮፓ ኅብረት ሩሲያ ላይ ለመዝመት የሚያደርገውን ጥረት በቅርበት እንከታተላለን – ሰርጌይ ላቭሮቭ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት እና የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ሩሲያ ላይ ለመዝመት የሚያደርጉትን “አዲስ ጥምረት” በቅርበት እንደሚከታተሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ገለጹ፡፡ ሰርጌ ላቭሮቭ ÷ “ጥምረቱ” ን አዶልፍ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በብሪክስ የከፍተኛ አመራሮች ዓለም አቀፍ የልማት ውይይት ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቻይናው ፕሬዚዳንት ዢ ጂንፒንግ በተዘጋጀው የብራዚል፣ ሩሲያ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካን ባካተተው የብሪክስ ፕላስ የከፍተኛ አመራሮች ዓለም አቀፍ የልማት ውይይት ላይ ተሳተፉ። ጠቅላይ…

ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የ600 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ከዓለም ባንክ ጋር የ600 ሚሊየን ዶላር የድጋፍና የብድር ስምምነት ተፈራረመ። ከ600 ሚሊየን ዶላር ውስጥም 200 ሚሊየን ዶላሩ በድጋፍ መልክ ሲሆን፥ 400 ሚሊየን ዶላሩ በብድር መልክ…

ጥራት ያለው ግብዓት ለግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪው ለማቅረብ ባለድርሻ አካላት በትኩረት መሥራት አለባቸው ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥራት ያለው ግብዓት ለግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ለማቅረብ በየደረጃው ያሉ የመንግስት አካላት በትኩረት መሥራት እንዳለባቸው ተገልጿል፡፡ የይርጋለም ግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለፋብሪካ የሚሆነውን ጥሬ እቃ ለማግኘት እያጋጠመው…

ለአርብቶ አደር ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ የሚሰጥበት ዓለም አቀፍ ጉባዔ በጅግጅጋ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአርብቶ አደር ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ የሚሰጥበት ዓለም አቀፍ ጉባዔ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ተጀምሯል፡፡ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሚካሄደው ጉባዔ÷ በእንስሳት ሃብት አስተዳደር፣ በአርብቶ አደሩ ላይ የሚከሰቱ ድርቅና የተፈጥሮ አደጋዎችን መቋቋም…