ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ በጅግጅጋ እየተከናወኑ ያሉ ፕሮጀክቶች በጥራትና በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ መመሪያ ሰጡ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሀመድ በጅግጅጋ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ፕሮጀክቶች በጥራትና በተያዘላቸው ጊዜ ውስጥ እንዲጠናቀቁ መመሪያ ሰጥተዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በከተማዋ እየተከናወኑ የሚገኙ የአስፋልትና የውስጥ ለውስጥ…