Fana: At a Speed of Life!

የኮንትሮባንድ ንግድ እየፈጠረ ያለውን የፀጥታ ችግር ለመከላከል የተቋማት የተቀናጀ ስራ ሊጠናከር ይገባል – አቶ ሙስጠፌ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንትሮባንድ ንግድ እየፈጠረ ላለው የጸጥታ ችግር የፌደራልና የክልሎች የፍትህና ፀጥታ ዘርፍ ተቋማት የተቀናጀ መከላከል ስራዎች ሊጠናከሩ እንደሚገባ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ አስታወቁ፡፡ በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የተዘጋጀ…

በመዲናዋ 3ኛው ዙር የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የ3ኛ ዙር የኮቪድ 19 መከላከያ ክትባት ዘመቻ መሰጠት ተጀምሯል፡፡ ክትባቱ ከዛሬ ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ዕድሜያቸው12 ዓመትና ከዚያ በላይ ለሆናቸው ሁሉ በሁሉም የመንግስት ጤና ጣቢያዎችና በተመረጡ…

የቡሬ -ጎመር የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታን በጥራትና በጊዜው ለማጠናቀቅ እየተሠራ ነው – የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡሬ -ጎመር የአስፋልት ኮንክሪት የመንገድ ግንባታን በተገቢው የጥራት ደረጃ እና በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ ከፍተኛ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የቡሬ - ጎመር መንገድ ግንባታ…

የመጀመሪያው የቻይና – አፍሪካ ቀንድ አገራት የሰላም ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የቻይና - አፍሪካ ቀንድ አገራት የሰላም ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ። ለሁለት ቀናት በሚካሄደው ኮንፈረንስ በአፍሪካ ቀንድ እና በቻይና መካከል ያለውን ትብብር መሰረት ያደረገ በሰላምና ፀጥታ፣ በልማት እንዲሁም በመልካም…

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን “አሚኮ ኅብር” የተሰኘውን አዲስ ቻናሉን መደበኛ ስርጭት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን "አሚኮ ኅብር" የተሰኘውን አዲስ ቻናል በ11 ቋንቋዎች መደበኛ ስርጭቱን በይፋ ስራ አስጀምሯል። ቻናሉ በአማርኛ፥ ኦሮምኛ ፣ ትግርኛ፣ አፋርኛ፣ ኽምጣና፣ ጉምዝኛ፣ አዊኛ፡ እንግሊዝኛና በአረብኛ…

የሰው ልጆችን ህይወት የሚቀጥፍ ዘግናኝ ድርጊት የምንታገሰው አይደለም ­­- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በንጹሃን ዜጎች ላይ በህገወጥ እና በኢ-መደበኛ ኃይሎች የሚደርስ ጥቃት እና መተዳደሪያን ማውደም ተቀባይነት እንደሌለው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፆቻቸው ላይ ባወጡት መግለጫ፥ ከቅርብ ጊዜ…

ሁሉንም የዓለም ሀገራት የጎበኘችው አፍሪካ- አሜሪካዊት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 450 በረራዎችን በማድረግና አንድ ሚሊየን 610 ሺህ ኪሎ ሜትር ያህል በመጓዝ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እውቅና የሰጣቸውን 195 ሀገራት የጎበኘችው አፍሪካ- አሜሪካዊት እንስት አነጋጋሪ ሆናለች፡፡ ጀሲካ ናቦንጎ ትባላለች። በፈረንጆቹ ጥቅምት 6…

የአብን ማዕከላዊ ኮሚቴ የከፍተኛ አመራሮቹን የሥራ መልቀቂያ አልቀበልም አለ

አዲስ አበባ፡ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአብን ማዕከላዊ ኮሚቴ የከፍተኛ አመራሮቹን የሥራ መልቀቂያ አልቀበልም ማለቱ ተገለጸ። የአብን ማዕከላዊ ኮሚቴ አስቸኳይ ስብሰባ አካሂዷል። በስብሰባው በተለይም በፓርቲው ሊቀመንበር ዶ/ር በለጠ ሞላ በኩል ‘‘አሁን ላሉ…

የቻይና-የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የሰላምና ልማት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የሀገራት ተወካዮች አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና-የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የሰላምና ልማት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የሀገራት ተወካዮች አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡ ነገ ለሚጀመረው የመጀመሪያው የሰላምና ልማት ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የቻይና የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛን ዡ ቢንግን ጨምሮ የተለያዩ…

በካምባ ወረዳ አነስተኛ የሃይል ማመንጫ ግድብ ለመገንባት የመሰረተ ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሠ ጫፎና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ በጋሞ ዞን ካምባ ወረዳ በ7 ሚሊየን ብር ለሚገነባው አነስተኛ የሃይል ማመንጫ ግድብ ግንባታ መሠረተ ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ ግንባታው የሚካሄደው…