የኮንትሮባንድ ንግድ እየፈጠረ ያለውን የፀጥታ ችግር ለመከላከል የተቋማት የተቀናጀ ስራ ሊጠናከር ይገባል – አቶ ሙስጠፌ መሀመድ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንትሮባንድ ንግድ እየፈጠረ ላለው የጸጥታ ችግር የፌደራልና የክልሎች የፍትህና ፀጥታ ዘርፍ ተቋማት የተቀናጀ መከላከል ስራዎች ሊጠናከሩ እንደሚገባ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ አስታወቁ፡፡
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የተዘጋጀ…