Fana: At a Speed of Life!

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለሦስት ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ለሦስት ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ዛሬ ሚያዚያ 27 ቀን 2014 ዓ.ም ባደረገው ስብሰባ ዶክተር ዋሴ ሞላ፣ ዶክተር ካሳሁን ዓለሙ…

በመዲናዋ 8 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ ስድስት ትላልቅ የጤና ማዕከላት የግንባታ ፕሮጀክቶች ሊካሄዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ 8 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ ስድስት ትላልቅ የጤና ማዕከላት የግንባታ ፕሮጀክቶች ሊካሄዱ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በሚኒስቴሩ የጤና መሰረተ ልማት ዳይሬክተር ኢንጂነር ታደሰ የማነ እንደገለጹት÷ መንግሥት…

በወላይታ ዞን የ11ኛ ክፍል ተማሪ ኢ ቲ አር ኤስ 1 ኬ ኤም የተባለ ሮኬት ሰራ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን የ11ኛ ክፍል ተማሪ ኢ ቲ አር ኤስ1 ኬ ኤም የተባለ ሮኬት በዩኒቨርሲቲው ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ትብብር መሰራቱ ተገልጿል። ወጣት ሳሙኤል ዘካሪያስ በወላይታ ዞን የ11ኛ…

ኬንያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል በትኩረት ትሠራለች- ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከስድስት አስርት ዓመታት በላይ የዘለቀውና በመልካም ጉርብትና ላይ የተመሠረተው የኢትዮጵያ እና ኬንያ ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ለቀጠናው ሀገራት አርዓያ ነው ሲሉ የኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ተናገሩ፡፡ የኬንያው…

ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ የሚያስችላትን የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለደቡብ ሱዳን የኤሌክትሪክ ኃይል ለማቅረብ የሚያስችላትን የመግባቢያ ሥምምነት ተፈራረመች። የመግባቢያ ሥምምነቱን የውኃና ኢነርጅ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ ከደቡብ ሱዳን የውኃና ግድብ ሚኒስትር ፒተር…

በዱባይና በአጅማን ግዛቶች በሕክምና የቆዩ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው የመመለስ ሥራ ይሠራል- አምባሳደር አክሊሉ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዱባይና በአጅማን ግዛቶች ለረጅም ጊዜ በሕክምና ላይ የቆዩ ዜጎች ህክምናቸውን ሲያጠናቅቁ ወደ ሀገራቸው የመመለስ ሥራ እንደሚሰራ አምባሳደር አክሊሉ ከበደ ተናገሩ:: በዱባይና ሰሜን ኤምሬቶች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ቆንስል ጄኔራል…

አዲስ አበባ ከተማ የእግር ኳስ ቡድን ለሁለተኛ ጊዜ አሰልጣኙን አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊጉ ወራጅ ቀጠና ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ እግርኳስ ቡድን በ6 ወር ውስጥ ሁለተኛውን አሰልጣኝ ደምሰው ፈቃዱን አሰናብቷል፡፡ በአስተዳደራዊ ጉዳዮች ምክንያት ችግር ውስጥ የገባው የአዲስ አበባ ከተማ እግርኳስ ቡድን÷…

የምሥራቅ አፍሪካ ጠረጴዛ ቴኒስ ሻምፒዮና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አዘጋጅነት የሚካሄደው የምሥራቅ አፍሪካ ጠረጴዛ ቴኒስ ሻምፒዮና በአዲስ አበባ ስፖርት አካዳሚ ተጀምሯል። በዚሁ ወቅት የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት  እንደገለጹት÷ እንደዚህ አይነት ውድድሮች…

የጤና ባለሙያዎች መከላከያ ሰራዊቱ በሁለት እግሩ እንዲቆም የአንበሳውን ድርሻ ተወጥተዋል – ጀነራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''የጤና ባለሙያዎች የአገር መከላከያ ሰራዊት በሁለት እግሩ እንዲቆም የአንበሳውን ድርሻ ተወጥተዋል'' ሲሉ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀነራል አበባው ታደሰ ተናገሩ፡፡ በሕግ ማስከበርና በኅብረ ብሄራዊ አንድነት…

ሩሲያ በማሪፑል ለቀናት የሚቆይ ተኩስ አቁም ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በወደብ ከተማዋ ማሪፑል ለሶስት ቀናት የሚቆይ ተየኩስ አቁም ልታደርግ መሆኑን አስታውቃለች፡፡ የተኩስ አቁሙ በሩሲያ ሀይሎች ከበባ ውስጥ ከነበረው የአዞቮስታል የብረት ፋብሪካ ንፁህን ዜጎች በሰላም እንዲወጡ ለማድረግ ያለመ መሆኑን የሩሲያ…