የጀግኖቻችንን የድል አድራጊነት ታሪክ ዘመኑ በሚጠይቀን የትግል አውድ ላይ ለመድገም በጋራ እንቁም- አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀደሙ ጀግኖቻችንን የድል አድራጊነት ታሪክ ዘመኑ በሚጠይቀን የትግል አውድ ላይ ለመድገም ከመቼውም ጊዜ በተሻለ ፅናት በጋራ ልንቆም ይገባል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡…