Fana: At a Speed of Life!

1ሺህ 30 ኢትዮጵያውያን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት በሶስት ዙር 1 ሺህ 30 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሃገራቸው ተመለሱ። ከእነዚህ ውስጥ 209 ሴቶች 68 ህጻናትና 753 ወንዶች መሆናቸውን የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል። ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ…

የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል በመጪው ማሰኞ በይፋ ይከፈታል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል በመጪው ማክሰኞ በይፋ እንደሚጀመር የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጋራ ባዘጋጁት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አስታውቀዋል፡፡ የባህልና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ቀጀላ መርዳሳ…

በ”ቲክቶክ” ከነሐሴው የኬንያ ምርጫ በፊት የጥላቻ መልዕክቶች እየተሰራጩ መሆኑን ጥናት አመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተንቀሳቃሽ ምስል በሚተላለፍበት “ቲክቶክ” ከነሐሴው የኬንያ ምርጫ ቀደም ብሎ የጥላቻ መልዕክቶች በስፋት እየተሰራጩ መሆኑን አንድ ጥናት አመላከተ። ክብረ-ነክ፣ ግጭት ቀስቃሽ እና የሐሰት ዜናዎች በተንቀሳቃሽ ምስሎች በቲክ ቶክ እየተሰራጩ መሆናቸውን…

ቻይና አዲስ የጨረቃን ካርታ አስተዋወቀች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ቻይና በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ጥራት አለው የተባለውን አዲስ የጨረቃን ካርታ አስተዋውቃለች፡፡ ቻይና ያስተዋወቀችው አጠቃላይ የጂኦሎጂካል የጨረቃ ካርታ 1 ለ 2 ሚሊየን 500 ሺህ የካርታ ስኬል መጠን ያለው ሲሆን እስካሁን ከነበሩት የጨረቃ ካርታዎች…

በ22ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹን የወርቅና የብር ሜዳልያዎች አገኘች

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ22ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹን የወርቅና የብር ሜዳልያዎች አገኘች። ሜዳልያዎቹ በ10 ሺህ ሜትር ወንዶች የተገኘ ነው። በውድድሩ አትሌት ሞገስ ጥኡማይ እና አትሌት ጭምዴሳ ደበላ ተከታትለው በመግባት ለሃገራቸው…

በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ከ500 ሚሊየን በላይ ለምግብነት የሚውሉ የፍራፍሬ ችግኞች ይተከላሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር ከ500 ሚሊየን በላይ ለምግብነት የሚውሉ የፍራፍሬ ችግኞች ለተከላ ዝግጁ መሆናቸውን የብሔራዊ አረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር ቴክኒክ ኮሚቴ ገለጸ። የአረንጓዴ አሻራ መርኃ ግብር በጠቅላይ…

ኢትዮጵያውያን በአህጉራዊና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ውስጥ የአመራርነት ቦታ እንዲይዙ ብዙ መሠራት  አለበት- ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን በአህጉራዊና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች ውስጥ የአመራር ቦታ እንዲይዙ ብዙ መሠራት አለበት ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቷ አዲስ የተሾሙትን የአፍሪካ ሕብረት ልማት ድርጅት- አውዳ-ኔፓድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ናርዶስ በቀለ…

የወተት መሸጫ ዋጋ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ መጨመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወተት መሸጫ ዋጋ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ መጨመሩን የአዲስ አበባ ከተማ እና የኦሮሚያ ክልል ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅሬታቸውን ያቀረቡ የአዲስ አበባ ነዋሪዎች፥ ከወተት ዋጋ መጨመር ጋር ተያይዞ በተለይ በአሁኑ ጊዜ ጥራት…

የወጪና የገቢ ንግድ ለማሳለጥ የተለያዩ የወደብ አገልግሎት አማራጮችን ለመጠቀም እየተሰራ ነው-የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገሪቱን የወጪና የገቢ ንግድ ለማሳለጥ የተለያዩ የወደብ አገልግሎት አማራጮችን ለመጠቀም በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለሥልጣን ገለጸ። የባለሥልጣኑ ምክትል ዳይሬክተር ያብባል አዲስ ÷የብረትና ከሰል ምርቶች በታጁራ ወደብ በኩል…

ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር ዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር የዋንጫ አቀባበል ሥነ-ሥርዓት በአዳማ ተካሄደ፡፡ የአቀባበል ሥነ-ሥርዓቱ የአዳማ ከተማ ከፍተኛ የመንግስት ባለሥልጣናት፣አባ ገዳዎች፣ ሃደ ስንቄዎች እንዲሁም የተለያዩ የማኀበረሰቡ ክፍሎች በተገኙበት በድምቀት…