Fana: At a Speed of Life!

ክልሉን የሁከትና የጦርነት ማዕከል ለማድረግ በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ የሐረሪ ክልል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝቡን በመከፋፈል ለማጋጨት እና ክልሉን የሁከትና የጦርነት ማዕከል ለማድረግ በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወስድ የሐረሪ ክልል አስታወቀ፡፡ የሐረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ በሰጠው መግለጫ÷ በሐይማኖትና…

ፀረ ሠላም ኃይሎችና አጥፊዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠላምን ለማደፍረስ የሚንቀሳቀሱ የፀረ ሠላም ኃይሎችና አጥፊዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች አሳስቧል፡፡ የደቡብ ምራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ በሰጠው መግለጫ÷ ህብረ ብሄራዊ አንድነት፣…

የደቡብ ክልል ብሄርን እና ሀይማኖትን ሽፋን በማድረግ ሁከት ለመፍጠር በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ ጠንካራ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ብሄርን እና ሀይማኖትን ሽፋን በማድረግ ሁከት ለመፍጠር በሚንቀሳቀሱ አካላት ላይ ጠንካራ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ። የክልሉ መንግስት ባወጣው መግለጫ ሀገራችን ኢትዮጵያ…

በታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች ሴራና በውስጣዊ ባንዳዎች ተባባሪነት ሀገሪቱን የማተራመስ እኩይ ውጥን በፍፁም እንደማይሳካ መንግስት ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች ሴራና በውስጣዊ ባንዳዎች ተባባሪነት ሀገሪቱን የማተራመስ እኩይ ውጥን በፍፁም እንደማይሳካ መንግስት ገለፀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን ባወጣው መግለጫ፥ በአብዛኞቹ የሀገሪቱ አካባቢዎች…

ብሄራዊ ጥቅማችንን ለማስከበር በውጪ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያዊያን የተለየ ርብርብ ማድረግ ይገባቸዋል – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ ጥቅማችንን ለማስከበር፣ የአገራችንን ተደማጭነት ለማጠናከርና ተደራሽነታችንን ለማስፋት በሀገር ውስጥና በውጪ ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያዊያን ከምንጊዜውም የተለየ ርብርብ ማድረግ እንደሚገባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ…

የሶማሌ ክልል መንግስት ብሄርና ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ ክልሉን የብጥብጥ መናኸሪያ ለማድረግ በሚሞክሩሃይሎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄርና ሃይማኖትን ሽፋን በማድረግ ሶማሌ ክልልን የሁከትና ብጥብጥ መናኸሪያ ለማድረግ የሚሞክሩና በህጋዊ ፖለቲካ ፓርቲ ሽፋን ለውጭ አካላት የሚላላኩ ሃይሎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ የሶማሌ ክልል መንግስት አስጠነቀቀ። የክልሉ መንግስት በወቅታዊ…

የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ የኢድ አል ፈጥር በዓልን ከተፈናቃዮች ጋር አከበሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ በአሸባሪው ህወሃት ወረራ ምክንያት ከኪልበቲ ረሱ ተፈናቅለው በመጠለያ ከሚገኙ ወገኖች ጋር ዒድ አል ፈጥርን አክበረዋል፡፡ 1443ኛው ሂጅራ ኢድ አልፈጥር በዓል በአፋር ክልል ተከብሯል። በዓሉን…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 1ሺህ 443ኛው ኢድ አልፈጥር ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ 1ሺህ 443ኛው ኢድ አልፈጥር በተለያዩ ሁነቶች ተከበረ። በ1 ሺህ 443ኛው የኢድ አል-ፈጥር በዓል ላይ የተገኙት የአሶሳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አብዱልሙኒየም አብዱልዋህድ እንዳሉት ፥ በከተማዋ የሚኖሩ…

1 ሺህ 443ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በሶማሌ ክልል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 443ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ሶማሌ ክልል በድምቀት ተከበረ። በበዓሉ ላይ ምዕመናን ለኢድ ሶላት ከየቤታቸው በመውጣት ሀይማኖቱ በሚያዘው መሠረት በመሰባሰብ ፍፁም ሰላም በሰፈነበት ሁኔታ በደስታ ማክበራቸው ተገልጿል። በዓሉ በክልሉ…

በ3 በረራዎች ከሳዑዲ አረቢያ 1 ሺህ 146 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተደረጉ ሦስት በረራዎች ከሳዑዲ አረቢያ 1ሺህ 146 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ፡፡ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሳዑዲ አረቢያ የሚገኙ ዜጎችን የማስመለሱ ጥረት ተጠናክሮ መቀጠሉ ሲሆን፥ ከሳዑዲ አረቢያ ጂዳ ወደ ትውልድ አገራቸው በሶስት በረራዎች…