Fana: At a Speed of Life!

በአዲስ አበባ ከኢድ ሰላት ምዕመኑ ተረጋግቶ ወደ መጣበት እየተመለሰ መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ የኢድ ሰላት ከመሰገዱ በፊት በሰማዕታት ሀውልት አካባቢ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የከተማዋ ፖሊስ አስታውቋል። ምዕመኑ አሁን ተረጋግቶ ወደ መጣበት እየተመለሰ ስለሆነ ህብረተሰቡ…

የኢድ አልፈጥር በዓል በአማራ ክልል በባህር ዳር፣ ደሴ እና ደብረ ብርሀን ከተሞች ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 443ኛዉ የኢድ አልፈጥር በዓል በባህር ዳር፣ ደሴ እና ደብረ ብርሀን ከተሞች ተከበረ፡፡ በዓሉ በባህርዳር ሲከበር ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ሼህ ሰይድ መሀመድ የእስልምና እምነት ተቋማትንና…

በኦሮሚያ ክልል ጅማ እና አሰላ ከተሞች ኢድ አልፈጥር ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በጅማ እና አሰላ ከተሞች የኢድ አልፈጥር በዓል በተለያዩ ስነ-ስርዓቶች ተከበረ። የሰላት ስነስርዓት በጅማ ከተማ ስቴዲየም የተከናወነ ሲሆን ፥ በከተማው የሚገኝ ህዝበ ሙስሊም ታድሞበታል። በጅማ ከተማ የታላቁ ሙኒር መስጂድ…

የኢድ አልፈጥር በዓል በሐረር ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 24፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 443ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በሐረሪ ከተማ ተከብሯል። በሰላት ስነስርዓቱ ላይ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪን ጨምሮ በሺዎች የሚቆጠሩ ህዝብ ሙስሊሞች በተገኙበት በሐረር ኢማም አህመድ ስታዲየም ተከናውኗል፡፡ በሰላት…

የስልጤ ዞን ጉዳት የደረሰባቸውን የሃይማኖትና የንግድ ተቋማትን መልሶ ለመገንባት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስልጤ ዞን ከሰሞኑን ጉዳት የደረሰባቸውን የሃይማኖትና የንግድ ተቋማትን በጋራ መልሶ ለመገንባት እየሰራ እንደሆነ አስታውቋል። 1ሺህ 443ኛው የኢድ አል ፈጥር በዓል በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ እየተከበረ ይገኛል። የስልጤ ዞን እስልምና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ትናንት ለክርስትና እምነት አባቶች የምሳ ግብዣ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትንሣኤን በዓል ምክንያት በማድረግ በትናንትናው ዕለት ለክርስትና እምነት አባቶች የምሳ ግብዣ አድርገዋል። በመርሃ ግብሩ ላይ የተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት መሪዎች ተሳትፈዋል፡፡ ኢትዮጵያ የገጠማትን ፈተና…

ሰላም በተግባር እና በሁሉም ተሳትፎ ይመጣል – ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ኢድሪስ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ኢድሪስ በአዲስ አበባ ስቴዲየም እየተከበረ በሚገኘው የ1 ሺህ 443 ዓመተ ሂጅራ የዒድ አልፈጥር በዓል ተገኝተው መልክት አስተላልፈዋል፡፡ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር…

የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ከዛሬ ጀምሮ የተለያዩ የፀጥታ ተቋማትና ልማት ፕሮጀክቶችን ይጎበኛሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ከዛሬ ጀምሮ የተለያዩ የፀጥታ ተቋማት እና ልማት ፕሮጀክቶችን ይጎበኛሉ። እስከ እሁድ በሚቆየው የጉብኝት መርሃ ግብር ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን የሚወክሉ ዜጎች ይሳተፋሉ። ጉብኝቱም በተቋማቱ እና የልማት…

1 ሺህ 443ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 443ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ተከብሮ ዋለ። ታላቁን የረመዳን ወር ለ30 ቀናት ዱኣ በማድረግ፣ በሰላት እና ጾም በመጾም ያሳለፈው ህዝበ ሙስሊሙ የጾም መገባደጃ ምልክት የሆነችው ጨረቃ መታየቷን ተከትሎ…

ታላቁ የኢድ ሰላትን በኢትዮጵያ ለማክበር የጎረቤት ሀገራት የእስልምና ተቋማት ተወካዮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢድ እስከ ኢድ ጥሪ ጋር በተያያዘ ከተዘጋጁ መርሀ ግብሮች መካከል አንዱ በሆነው ታላቁ የኢድ ሰላት በኢትዮጵያ ላይ ለመታደም የጎረቤት ሀገራት የእስልምና ተቋማት ተወካዮች አዲስ አበባ ገቡ፡፡ ተወካዮቹ የደቡብ ሱዳንና የጂቡቲ የእስልምና ጉዳዮች