በአዲስ አበባ ከኢድ ሰላት ምዕመኑ ተረጋግቶ ወደ መጣበት እየተመለሰ መሆኑን ፖሊስ አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ የኢድ ሰላት ከመሰገዱ በፊት በሰማዕታት ሀውልት አካባቢ ጥቂት ግለሰቦች ባስነሱት ረብሻ በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የከተማዋ ፖሊስ አስታውቋል።
ምዕመኑ አሁን ተረጋግቶ ወደ መጣበት እየተመለሰ ስለሆነ ህብረተሰቡ…