Fana: At a Speed of Life!

የህዳሴ ግድቡን ጨምሮ በፋይናንስ ተቋማት ላይ ያነጣጠሩ የሳይበር ጥቃቶች መክሸፋቸውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴው ግድብ እና በከፍተኛ የፋይናንስ ተቋማት ላይ ያነጣጠሩ የሳይበር ጥቃቶች ማክሸፉን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታወቀ። የአስተዳደሩ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው የኢትዮጵያን ሰላምና ዕድገት…

3ኛው ዙር የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው 3ኛው ዙር የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ተጠናቋል፡፡ 3ኛው ዙር መርሐ ግብር ትናንት ምሽት ፋሲል ከነማ ወላይታ ዲቻን 3 ለ 1 በረታበት ጨዋታ ነው መቋጫውን ያገኘው፡፡…

ሚኒስቴሩ በ10 ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ በቤት ልማት ስራ 4 ነጥብ 4 ሚሊየን ቤቶችን ለመገንባት ማቀዱን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10 ዓመቱ መሪ የልማት ዕቅድ በቤት ልማት ስራ በከተማ ቤት ልማት ንዑስ ፕሮግራም 4 ነጥብ 4 ሚሊየን ቤቶችን ለመገንባት መታቀዱን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር አስታውቋል።   ከዚህ ባለፈም በገጠር የቤት ልማት ንዑስ…

የክልሉ መንግስት ለአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ተገቢውን ድጋፍ ያደርጋል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍን ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት ተገቢውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። የኦሮሚያ ክልል የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ንቅናቄ መድረክ በአዲስ አበባ…

በሁከትና ብጥብጥ በግንባር ቀደምትነት የተሳተፉ 76 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁከትና ብጥብጥ በግንባር ቀደምትነት የተሳተፉ 76 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስታወቀ። 1 ሺህ 443ኛ የኢድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ በሰፊ ፕሮግራም ታጅቦ በሰላማዊ ሁኔታ…

1 ሺህ 443ኛው የኢድ አል ፈጥር በዓል በጋምቤላ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ በፆም ወቅት ያሳየውን መደጋገፍና አብሮነት ከኢድ አል ፈጥር በዓል በኋላም አጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የጋምቤላ ክልል እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት አሳሰቡ። የኢድ አል ፈጥር የሶላት ሥነ-ሥርዓት በጋምቤላ ከተማ…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ ሲያሸንፍ አዲስ አበባ ከሃድያ ሆሳዕና አቻ ተለያይተዋል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ21ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተካሄደዋል። ቀደም ብሎ በተካሄደ ጨዋታ አዲስ አበባ ከተማ ከሃድያ ሆሳዕና ተጫውተዋል። ጨዋታው ሶስት አቻ በሆነ ውጤት ሲጠናቀቅ አዲስ አበባ ከተማ ሶስት ጊዜ…

የጦር መሳሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የሞከሩ የአልሸባብ ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል አፍዴር ዞን ኤልከሬ ወረዳ ለሽብር ጥቃት ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት የሞከሩ የአልሸባብ ቡድን አባላት ከጦር መሳሪያ እና ጥይቶቻቸው ጋር በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሶማሌ ክልል ልዩ ኃይል አስታወቀ። የክልሉ ልዩ ኃይል በአፍዴር…

በየትኛውም አካባቢ የሚከሰቱ ጥፋቶች ሊወገዝ እና ጥፋተኞች ህጋዊ እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል- የጋምቤላ ክልል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በየትኛውም የሃገሪቱ አካባቢ የሚከሰቱ ጥፋቶች ሊወገዙ እና ጥፋተኞች በጥፋታቸው ልክ ህጋዊ እርምጃ ሊወሰድባቸው እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል አሳሰበ፡፡ ሰሞኑን በአንዳንድ አካባቢዎች የተስተዋሉ ሐይማኖትን ሽፋን በማድረግ የሀገሪቱን አንድነትና…

በኃይማኖት ሽፋን ያልተፈቀደ ሰልፍና የቡድን ሁከት በሚፈጥሩ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወስድ የድሬዳዋ አስተዳደር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 24 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኃይማኖት ሽፋን ስም የድሬዳዋን እና የአገርን ሁለንተናዊ እንቅስቃሴዎች ለማወከ የሚደረግ ያልተፈቀደ ሰልፍና የቡድን ሁከት በሚፈጥሩ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ…