የህዳሴ ግድቡን ጨምሮ በፋይናንስ ተቋማት ላይ ያነጣጠሩ የሳይበር ጥቃቶች መክሸፋቸውን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴው ግድብ እና በከፍተኛ የፋይናንስ ተቋማት ላይ ያነጣጠሩ የሳይበር ጥቃቶች ማክሸፉን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር አስታወቀ።
የአስተዳደሩ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው የኢትዮጵያን ሰላምና ዕድገት…