Fana: At a Speed of Life!

በጎንደር የአዘዞ ጠዳ ክ/ከተማ ወጣቶች ለኢድ አልፈጥር በዓል በመስጊድ የጽዳት ዘመቻ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በጎንደር ከተማ አዘዞ ጠዳ ክፍለ ከተማ ወጣቶች ነገ የሚከበረውን የኢድ አል ፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ሶላት በሚካሄድበት የመስጊድ ግቢ የጽዳት ዘመቻ አካሂደዋል ።   የጽዳት ዘመቻውን ያካሄዱት ከእስልምና እና ከክርስትና…

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ወደ መጨረሻው ዙር የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ደቡብ አፍሪካን በድምር ውጤት 3 ለ1 በማሸነፍ ወደ መጨረሻው ዙር የዓለም ዋንጫ ማጣርያ አልፏል፡   ብሄራዊ ቡድኑ በደቡብ አፍሪካ ባደረገው ጨዋታ 3 ለ 0 ማሸነፉ የሚታወስ ሲሆን…

በጋሞ ዞን ከ600 ሚሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሞ ዞን በተለያዩ የልማት ዘርፎች ለመሰማራት ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የዞኑ ኢንቬስትመንት ማስፋፊያ ጽህፈት ቤት አስታወቀ።   በጽህፈት ቤቱ የመሬት አቅም ጥናት…

ሩሲያ የምዕራባውያንን ማዕቀብ እንድትቋቋም ህንድ እያገዘቻት መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ምዕራባውያን የሚጥሉባትን ኢኮኖሚያዊ ማዕቀብ እንድትቋቋም ህንድ እገዛ እያደረገችላት መሆኑ ተገልጿል፡፡ ሞስኮ ቀደም ሲል ህንድ የሩሲያን ነዳጅ ዘይት በዶላር ወይም በዩሮ እንድትገዛ እቅድ ያቀረበች ሲሆን÷ሌሎች እቃዎችን ደግሞ…

ጠ /ሚ ዐቢይ አሕመድ ለዒድ አል ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 1 ሺህ 443ኛው ዓመተ ሂጅራ የዒድ አል-ፈጥር በዓልን በማስመልከት ለእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም የዘንድሮው ረመዳን በኢትዮጵያ ፍቅርና ሀገራዊ አንድነት…

ታላቁን የኢድ ሰላት በኢትዮጵያ ለማካሄድ የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)   ታላቁን የኢድ ሰላት በኢትዮጵያ ለማካሄድ የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን፣ የጎረቤት አገራት የሀይማኖት መሪዎች እንዲሁም በአዲስ አበባና አካባቢዋ የሚኖሩ…

ጤና ሚኒስቴር እና ኢጋድ በጤናው ዘርፍ በቅንጅት ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግሥታት ድርጅት በሕብረተሰብ የጤና ግንዛቤ ማሻሻያ ሥራዎችና ምርምር ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ሰነድ ከጤና ሚኒስቴርና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጋር ተፈራርሟል፡፡   ስምምነቱን የኢጋድ ዋና…

በተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቃዮች እና አቅመ ደካሞች ለዒድ አል ፈጥር በዓል መዋያ ስጦታ እየተበረከተ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ አካባቢዎች የዒድ አል ፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ ለተፈናቃዮች እና አቅመ ደካሞች የበዓል መዋያ ድጋፍ እየተደረገ ነው፡፡   የሠመራ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በጦርት ምክንያት ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለው በአይሳኢታና…

በመዲናዋ የኢድ ሶላት ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 443ኛው የኢድ አልፈጥር ረመዳን በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የፀጥታና የደህንነት የጋራ ግብረ ሐይል አሰፈላጊውን ዝግጀት አጠናቆ ወደሥራ መግባቱን አስታወቀ፡፡ በየዓመቱ ለሚከበረው የኢድ አልፈጥር የረመዳን በዓል ወቅታዊውን የፀጥታ ሁኔታ…

በአማራ ክልል የኢድ አል ፈጥር በዓል በሰላም እንዲከበር የሚያስችል በቂ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል 1 ሺህ 443ኛው የኢድ አል ፈጥር በዓል በሰላም እንዲከበር የሚያስችል በቂ ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ደሳለኝ ጣሰው ለኢዜአ እንደገለጹት÷ በየደረጃው ያለው…