በጦርነትና በተፈጥሯዊ አደጋዎች ለችግር የተጋለጡ ዜጎችን ለመርዳት የተቀናጀ ሀገራዊ የሀብት ማሰባሰብ መርሐ ግብር ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነትና በተፈጥሯዊ አደጋዎች ለእርዳታ የተጋለጡ ዜጎችን ለመርዳት የተቀናጀ ሀገራዊ የሀብት ማሰባሰብ መርሐ ግብር ይፋ ሆነ፡፡
የኢትዮጵያ ወጣቶች ፌዴሬሽን ከሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዲሁም ከኤልሻዳይ ኢንተርቴይመንት…