ጃፓን ከኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ትግበራ ጋር በትብብር መስራት ትፈልጋለች – የጃፓን ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን ከኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ትግበራ ጋር በተገናኘ በትብብር ለመሥራት ፍላጎት እንዳላት የጃፓን ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ጃይካ) አስታወቀ፡፡
የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በፕሮፌሰር ኬኒቺ ኦህኖ…