Fana: At a Speed of Life!

ጃፓን ከኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ትግበራ ጋር በትብብር መስራት ትፈልጋለች – የጃፓን ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጃፓን ከኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ትግበራ ጋር በተገናኘ በትብብር ለመሥራት ፍላጎት እንዳላት የጃፓን ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ጃይካ) አስታወቀ፡፡ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በፕሮፌሰር ኬኒቺ ኦህኖ…

ህብረቱ በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወታደራዊ ሀይል ለማሰማራት የቀረበውን ሀሳብ እንደሚቀበለው አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ወታደራዊ ሀይል ለማሰማራት ያቀረቡትን ሀሳብ በደስታ እንደሚቀበለው አስታወቋል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት፥ የምስራቅ አፍሪካ…

የምርምርና የልህቀት ማዕከል ዩኒቨርሲቲዎች የግብዓት እጥረት አንዳጋጠማቸው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ትምህርት እና ስልጠና ፍኖተ ካርታ መሰረት ሦስት የምርምር እና የልህቀት ማዕከል የሆኑት የጎንደር፣ ባሕር ዳር እና ጅማ ዩኒቨርሲቲዎች ለምርምር የሚያስፈልጉ ቁሳቁስ ጨምሮ የገንዘብ እጥረት አለብን ብለዋል። ሦስቱም…

ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከጃፓን ልማት የትብብር ኤጀንሲ ልኡክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ ከጃፓን ልማት የትብብር ኤጀንሲ (ጃይካ) ልኡክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ዶክተር ፍጹም በፕሮፌሰር ኬኒቺ ኦህኖ ከተመራው የኤጀንሲው ልኡክ ጋር የአስር ዓመት የልማት ዕቅድ…

የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በ9 ወራት ከ 43 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰቡን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 9 ወራት ከ43 ቢሊየን ብር በላይ መሰብሰብ መቻሉን የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ገለጸ። የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ሃላፊ ሙሉጌታ ተፈራ ÷ ቢሮው በ2014 በጀት ዓመት ከ 48 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ግብር ለመሰብሰብ አቅዶ ሲንቀሳቀስ…

ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎች እንዳይጸድቁ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በጋራ መቆም እንዳለባቸው ምሁራን ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤች አር 6600 እና ኤስ 3199 ረቂቅ ህጎች እንዳይጸድቁ ሁሉም ኢትዮጵያውያን በጋራ መቆም አለባቸው ሲሉ የፖለቲካ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን ተናገሩ፡፡ በአምቦ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ሴኔሳ…

በ “ዘ-ጋርዲያን” ለማጭበርበሪያነት የዋለው የዋግኽምራ ተፈናቃይ እናቶች ምስል በፎቶ ጋዜጠኛው ተጋለጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጌቲ ኢሜጅስ የፎቶ ጋዜጠኛ ጀማል ኮንተስ ሰቆጣ ላይ ያነሳውን የዋግኽምራ ተፈናቃይ እናቶችን ምስል የእንግሊዙ "ዘጋርዲያን" ጋዜጣ በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ መንግስት በፈጸመው በደል የተጎዱ እናቶች በማስመሰል ዓለም አቀፉን ማኅበረሰብ በተሳሳተ መረጃ…

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ድርቅ ጉዳት ላደረሰባቸው ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ መጠናከር አለበት አሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ  በኢትዮጵያ ከአሜሪካ አምባሳደር እና የዩኒሴፍ ዋና ዳይሬክተር ጋር ባደረጉት ውይይት በክልሉ በተከሰተው ድርቅ ሳቢያ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች የሚደረገው ድጋፍ መጠናከር እንደሚገባው…