Fana: At a Speed of Life!

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አዲስ አበባ ከአዳማ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 17፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ20ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አዲስ አበባ ከተማ ከአዳማ ከተማ አቻ ተለያይተዋል፡፡   ቀን 9 ሰዓት በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱ ቡድኖች ጨዋታቸውን ያለ ግብ…

የፈለጉትን ያህል የአፈር ማዳበሪያም ሆነ ዘር እንዳላገኙ የጅማ ዞን አርሶአ ደሮች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጅማ ዞን አርሶአደሮች ለዘንድሮው የበልግና የመኸር እርሻ የማሳ ዝግጅት ቀደም ብለው ቢጀምሩም እስካሁን ከፍላጎታቸው ጋር የሚጣጣም የአፈር ማዳበሪያም ሆነ ዘር እንዳላገኙ ተናገሩ። ይህ ደግሞ የዘር ወቅትን ያሳልፍብናል የሚል ስጋት…

የዓለም የጦር መሳሪያ አመታዊ ግብይት ከ2 ትሪሊየን ዶላር አለፈ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ሃገራት ወታደራዊ ሀይል ለመገንባት የሚያወጡት አመታዊ የጦር መሳሪያ ግብይት በፈረንጆቹ 2021 አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል። የስቶክሆልም ዓለም አቀፍ የሰላም ምርምር ኢንስቲቲዩት ባወጣው ሪፖርት ዓለም ላይ ለወታደራዊ…

አሜሪካ ተጨማሪ የጦር መሳሪያ ለዩክሬን መላኳን እንድታቆም ሩሲያ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለዩክሬን ተጨማሪ የጦር መሳሪያ መላኳን እንድታቆም ሩሲያ አስጠነቀቀች። በዋሺንግተን የሩሲያ አምባሳደር አናቶሊ አንቶኖቭ ቀደም ሲል አሜሪካ በርከት ያሉ የጦር መሳሪያዎችን ለዩክሬን ስትልክ ይህ ድርጊት አግባብ እንዳልሆነ…

የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 74 ተሽከርካሪዎች ዛሬ መቐለ ደረሱ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ እርዳታ የጫኑ 74 ተሽከርካሪዎች በዛሬው ዕለት መቐለ መድረሳቸውን የዓለም ምግብ ፕሮግራም አስታውቋል፡፡ አሁን ላይ የሰብዓዊ እርዳታው መቐለ በሚገኝ መጋዝን ውስጥ እየተራገፈ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ ከ200 ሺህ ሜትሪክ ቶን…

በኦሮሚያ በድርቅ የተጎዱ አካባቢዎች እንዲያገግሙ በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በድርቅ የተጎዱ አካባቢዎች እንዲያገግሙ በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በኦሮሚያ ክልል በቆላማ አካባቢ ለድርቅ የተጋለጠው የማህበረሰብ ክፍል ከድርቁ እንዲያገግም…

በአቶ አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ ከአሜሪካ የተለያዩ ተቋማት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 17 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሺዴ የተመራ ልዑክ ከአሜሪካ የተለያዩ ተቋማት የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያየ።   ልዑኩ ከአሜሪካ የግምጃ ቤት፣ የውጭ ጉዳይ፣ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት፣ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ…

በጋምቤላ ክልል የውስጥና የድንበር ዘለል የጸጥታ ችግሮችን ለመከላከል ባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል-አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የውስጥና የድንበር ዘለል የጸጥታ ችግሮችን ለመከላከል ባለድርሻ አካላት ተቀናጅተው ሊሰሩ እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ።   የክልሉ መንግስት የፀጥታ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን…

በመጪው ዓርብ ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሐ ግብር በአዲስ አበባ ይካሄዳል – ኡስታዝ አቡበከር አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪው ዓርብ ታላቅ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሐ ግብር በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የ"ከዒድ እስከ ዒድ" አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ። መርሐ ግብሩን ለመታደም እንግዶች ከተለያዩ የዓለም አገራት ወደ ኢትዮጵያ በመግባት ላይ እንደሚገኙ…

በመኖሪያ ቤት ውስጥ የተነሳ የእሳት ቃጠሎ በሰው ህይወት ላይ ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ኩታበር ወረዳ 05 ቀበሌ ትናንት ምሽት 2 ሰዓት አካባቢ ከመኖሪያ ቤት ውስጥ በተነሳ የእሳት ቃጠሎ የ80 ዓመት አዛውንት እናት ህይወት አለፈ፡፡ አዛውንቷን ለማዳን ሙከራ ስታደርግ የነበረችው ልጅም መጠነኛ ጉዳት ደርሶባት…