Fana: At a Speed of Life!

በስዊዘርላንድ በአማራና አፋር ክልሎች ጉዳት ለደረሰባቸው ተቋማት የሚሆን ሃብት የማሰባሰብ ዘመቻ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስዊዘርላንድ የሚገኙ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች በአማራና በአፋር ክልሎች ጉዳት የደረሰባቸውን የጤና ተቋማትና ትምህርት ቤቶች መልሶ ለመገንባት የሚያስችል የሃብት ማሰባሰብ ዘመቻ በይፋ ጀምረዋል:: በመርሃ ግብሩ የተሳተፉት…

ሀገራዊ ቴክኖሎጂን በአግባቡ መጠቀምና ማልማት ላይ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የቴክኖሎጂ ፍላጎትን መለየት፣ መምረጥ፣ መጠቀም፣ ማልማት እና የአገልግሎት ጊዜያቸው ሲያበቃ ማስወገድ ላይ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ በአገር በቀል ቴክኖሎጂ፣ በቴክኖሎጂ ሽግግርና ሀገራዊ የሳይንስ ቴክኖሎጂ…

በህገ ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ ከ 5 ሺህ 100 በላይ ተተኳሽ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ ከ5 ሺህ 100 በላይ ተተኳሽ ጥይት በማኅበረሰብ ጥቆማ መያዙን የዋግኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር እና የአርጎባ ልዩ ወረዳ ፖሊስ ፅሕፈት ቤት አስታውቀዋል፡፡ የአርጎባ ልዩ ወረዳ ፖሊስ ፅሕፈት ቤት ምክትል ኮማንደር…

በኦሮሚያ ክልል የሥነ ምግባር ጉድለት ባሳዩ ከ18 ሺህ በላይ ሰራተኞች ላይ የእርምት እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሕዝቡን በአግባቡ ማገልገል ባልቻሉና የሥነ ምግባር ጉድለት ባሳዩ ከ18 ሺህ በላይ ሰራተኞች ላይ የእርምት እርምጃ ተወሰደ። በሰራተኞቹ ላይ የ20 ሚሊየን ብር የገንዘብ መቀጮን ጨምሮ ልዩ ልዩ አስተዳደራዊ…

አየር ኃይል ኢትዮጵያን በንቃት ለመጠበቅ ከመቼውም ጊዜ በላይ በላቀ የዝግጅት ደረጃ ላይ ይገኛል – ሌ/ጀኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አየር ኃይል ኢትዮጵያን በንቃት ለመጠበቅ ከመቼውም ጊዜ በላይ በላቀ የዝግጅት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ አየር ኃይል በኤር ፖሊስ ያሰለጠናቸውን የሰራዊት አባላት ዛሬ…

በደጀን ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ5 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ጎጃም ዞን ደጀን ከተማ ዛሬ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡ አደጋው ዋልያ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ከደብረታቦር ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ እያለ በተቃራኒ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ15ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሰብዓዊ እርዳታ እና ቃል ኪዳን ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ልዑካን ቡድናቸው በ15ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሰብዓዊ እርዳታ ጉባዔ እና ቃል ኪዳን ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ ነው፡፡ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ እንዳመላከተው÷ በጉባኤው…

ከሀምሌ እስከ ግንቦት ወር መጀመሪያ ድረስ ከ72 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ሰብዓዊ ድጋፍ ወደ ትግራይ ተልኳል-የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ከሀምሌ እስከ ግንቦት ወር መጀመሪያ ከ72 ሺህ ሜትሪክ ቶን በላይ ምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁሶች ወደ ትግራይ ክልል መጓጓዙን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። መንግስት ወደ ትግራይ ክልል የሚላከው…

የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ  ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በሁለት አጀንዳዎች ላይ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡ የአስተዳደሩ ካቢኔ በቅድሚያ የፌደራል ሚስትሮች ምክር ቤት የወሰነውን ውሳኔ ተከትሎ የድሬደዋ ደወሌ ምድር ባቡር ድርጅት ለማቋቋም የወጣ ደንብ…

በአሜሪካውያን ወጣቶች የሚፈጸሙ ጅምላ ግድያዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሻቀቡ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካውያን ወጣቶች የሚፈጸሙ ጅምላ ግድያዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሻቀቡ መሆኑን ጥናት አመለከተ፡፡ የ”ማዘር ጆንስ የጅምላ ግድያ የመረጃ ቋት” የግድያ ወንጀሎችን በቁጥር አስደግፎ እንዳመላከተው ÷ በአሜሪካ ዕድሜያቸው 18 በሆናቸው ወጣቶች…