Fana: At a Speed of Life!

የጣና ሐይቅ ዳርቻን ለማልማት የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁን አስተዳደሩ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣና ሐይቅ ዳርቻን ለማልማት የቅድመ ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ በከተማው ምክር ቤት ዋና እና ምክትል አፈ-ጉባኤ የሚመራ የኢኮኖሚ፣ የማህበራዊ ዘርፍ፣ የህግና ፍትህ፣ የሴቶችና ህፃናት…

በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ድል ቀናው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ20ኛ ሣምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕርሚየር ሊግ ዛሬ በተደረገ ጨዋታ ፋሲል ከነማ አርባ ምንጭ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በአዳማ ሣይንስ እና ቴክኖሎጅ ዩኒቨርሲቲ በተደረገው ጨዋታ÷ ፋሲል ከነማ በበዛብህ መለዮ ድንቅ ጎል…

በሐረር በአንድ ሆቴል ውስጥ በተፈፀመ የቦምብ ጥቃት ተጠርጣሪዎች ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው ነው – የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ ልዩ ስሙ ሸንኮር ቀበሌ 09 በአንድ ሆቴል ውስጥ በተፈፀመ የቦምብ ጥቃት አራት ተጠርጣሪዎች ተይዘው ምርመራ እየተደረገባቸው እንደሚገኝ የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር…

ሰው አልባ አውሮፕላኖችን  ለሃገራዊ ልማትና ለሰብዓዊ አገልግሎት ለማዋል ሃገር አቀፍ የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰው አልባ አውሮፕላኖችን (ድሮኖች) ለሃገራዊ ልማት እና ለሰብዓዊ አገልግሎት ለማዋል በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ሃገር አቀፍ ምክክር ተካሄደ። መድረኩ በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር እና በአለም የምግብ ፕሮግራም…

ኢትዮጵያ ብሔራዊ መግባባት በመፍጠር ወደ አዲስ ምዕራፍ እንድትሸጋገር ከኮሚሽኑ የላቀ ሚና ይጠበቃል – አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ አዲስ ምዕራፍ እንድትጀምር እና ወደ ትክክለኛው ብሔራዊ መግባባት እንድትሸጋገር ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ የላቀ ሚና እንደሚጠበቅ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሠ ጫፎ ተናገሩ፡፡ ሀገራዊ ትርጉም ያላቸውን…

ምርጫ ቦርድ አብን ጠቅላላ ጉባኤውን በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ በድጋሚ እንዲያካሂድ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 18 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ጠቅላላ ጉባኤውን በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ በድጋሚ እንዲያካሂድ ውሳኔ አሳለፈ። ቦርዱ ውሳኔውን ያሳለፈው አብን መጋቢት 23 ቀን 2014 ዓ.ም ያደረገውን ጠቅላላ ጉባኤ አስመልክቶ…

አምባሳደር መለስ አለም በኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሙዋይ ኪባኪ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን እና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር መለስ አለም በኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሙዋይ ኪባኪ ህልፈት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ አምባሳደር መለስ ሀዘናቸውን የገለጹትበኬንያ ፓርላማ በሚገኘው…

ላሊበላ የጎብኚ እንቅስቃሴ እርቋት በመቆየቷ የከተማዋ ነዋሪዎች ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት የጎብኚ እንቅስቃሴ እርቆት በመቆየቱ የቅርሱ አገልጋዮች፣ ጠባቂዎችና የከተማዋ ነዋሪዎች ለከፋ ችግር መጋለጣቸውን ተናግረዋል፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በስፍራው ባደረገው ምልከታ ይህን ማረጋገጥ ችሏል።…

መንግስት በኢትዮጵያ የማላዊ አምባሳደር ቻርለስ ፒተር ሞሳ ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በኢትዮጵያ የማላዊ አምባሳደር ቻርለስ ፒተር ሞሳ ሕልፈት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን ገለጸ፡፡ አምባሳደር ቻርለስ ፒተር ሞሳ ÷ ሀገራቸውን በአምባሳደርነት ከማገልገላቸው በተጨማሪ የአፍሪካ ኅብረት እና በአፍሪካ የተባበሩት መንግስታት የኢኮኖሚ…

ኢትዮጵያ የኮቪድ-19 ኢኮኖሚያዊ ጫናን የተሻገረችው አካታች እና ዘላቂ የልማት ግቦችን በመከተሏ ነው – ዶክተር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ የልማት ግቦች ስኬታማ የሚሆኑት እና ሀገራት ከኢኮኖሚያዊ ጫና ማገገም የሚችሉት አካታች እና ዘላቂ መርሆዎችን ሲከተሉ እንደሆነ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ ዶክተር ሊያ ታደሰ በተባበሩት መንግስታት የኢኮኖሚ እና ማኅበራዊ…