የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ8 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ በሶማሌ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የሚውል የ8 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡
ድጋፉን የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ደርቤ አስፋው ለሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ መሃመድ አስርክበዋል፡፡…