Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ከ6 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነቡ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ከ6 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነቡ ያሉ ሜጋ ፕሮጀክቶችን ተዘዋውረው ጎበኙ፡፡ ከንቲባዋ በዚህ ወቅት ፥ ፕሮጀክቶቹ በታሰበላቸው ጊዜ በፍጥነት እንዲሁም ጥራታቸውን ጠብቀው…

በዘመናት የተገነባውን የህዝቦች መተማመን ለመናድ የሚደረጉ ጥረቶችን ኢትዮጵያውያን ሊያስተውሉ እና ሊያከሽፉ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘመናት የተገነባውን የማኅበረሰብ ሐብት በመናድ በህዝቡ ውስጥ መተማመን እንዳይኖር የሚደረጉ ጥረቶችን ማኅበረሰቡ ቆም ብሎ አንዲያስተውል እና እንዲያከሽፍ ምሁራን ጥሪ አቀረቡ፡፡ የፖለቲካል ሳይንስ መምህር የሆኑት አቶ ደጉ አስረስ÷ መንግስት…

በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ የደቡብ ክልል የልዩ ኃይል ፖሊስ አባላት ማዕረግ የማልበስ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህልውና ዘመቻው ለተሳተፉ የደቡብ ክልል ተመላሽ የልዩ ኃይል ፖሊስ አባላት ማዕረግ የማልበስ መርሐ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሄደ፡፡ በመርሐ ግብሩ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ፣ የደቡብ ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ…

‘’የኢትዮጵያን ዘርፈ ብዙ አሸናፊነት ያንፀባርቃል’’ የተባለ የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ በሀረር ከተማ ተከፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "ስለ ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ ‘’የኢትዮጵያን ዘርፈ ብዙ አሸናፊነት ያንፀባርቃል’’ የተባለ የፎቶግራፍ አውደ ርዕይ በሀረር ከተማ ተከፈተ። አውደ ርዕዩን የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የመገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና…

በሀገራዊ ምክክሩ ሁሉም ዜጋ አጀንዳ የሚያስይዝበት አሰራር እንደሚዘረጋ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 20 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራዊ ምክክሩ ሁሉም ኢትዮጵያዊ አጀንዳ የሚያስይዝበት አሰራር እንደሚዘረጋ የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ የውይይት…

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ የ830 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ኢትዮጵያ ለምታከናውነው የአየር ንብረት ለውጥ መከላከል ሥራዎች የሚውል የ830 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ስምምነት ፈርሟል። የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ከግንቦት 15 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ በጋና…

ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም የአገሪቱ የውጪ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ም/ሚኒስትር ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ሱዳን ከኢትዮጵያ ጎን እንደምትቆም የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል ሚኒስትር ዴንግ ዳው ዴንግ ገለጹ፡፡ በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ምክትል…

የባንክ አገልግሎትን በሂደት ለዓለም አቀፍ ውድድር ክፍት በማድረግ ባንኮች አቅማቸውን እያጎለበቱ እንዲሄዱ መስራት ይገባል -አቶ አቤ ሳኖ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገር ውስጥ የባንክ አገልግሎትን ቀስ በቀስ ለዓለም አቀፍ ውድድር ክፍት በማድረግ ባንኮች አቅማቸውን እያጎለበቱ እንዲሄዱ መስራት እንደሚገባ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ ተናገሩ።   የአገር ውስጥ ባንኮች ከአቅም…

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በፖሊሳዊ ኢንተለጀንስ ሙያ ያሠለጠናቸውን የፖሊስ አመራሮችና አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በፖሊሳዊ ኢንተለጀንስ ሙያ ያሠለጠናቸውን የፖሊስ አመራሮችና አባላት በዛሬው ዕለት አስመረቀ፡፡ ተቋሙ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ባለሙያዎች አማካኝነት ያሠለጠናቸው የፖሊስ አመራሮችና አባላት…

መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገው ተቋም በአሸባሪ ቡድኑ ለተፈናቀሉ ወገኖች የ 7 ሚሊየን በር የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ''ሃና ፋውዴሽን'' የተሰኘ መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገው ምግባረ-ሠናይ ድርጅት በአሸባሪው ህወሓት ተፈናቅለው በሰሜን ወሎ ዞን ጃራ መጠለያ ለሚገኙ ወገኖች ሰባት ሚሊየን ብር የሚያወጣ የዓይነት ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን በአዲስአበባ በውክልና…