7 ኩንታል የሚጠጋ በቆሎ ምርጥ ዘር በማስመሰል በህገ ወጥ መንገድ ሊሸጥ የነበረ ግለሰብ ተያዘ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ጦራ ከተማ ቀለም በመቀባት ምርጥ ዘር አስመስሎ ሰባት ኩንታል የሚጠጋ በቆሎ በህገ ወጥ መንገድ ለሽያጭ ሲያዘጋጅ የነበረ ግለሰብ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ።
የጦራ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ሳጅን ረዲ ደኑር እንደገለጹት ÷ በቆሎ…