Fana: At a Speed of Life!

10 ክላሽና 2 ሺህ የሚጠጉ ጥይቶችን በአገዳ በመደበቅ ሲያጓጉዝ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታሰረ አገዳ ውስጥ 10 ክላሽና ከ1 ሺህ 900 በላይ ጥይቶችን ደብቆ ሲያጓጉዝ የነበረ ግለሰብ ከነተሽከርካሪው በቁጥጥር ስር ዋለ። በደቡብ ወሎ ዞን የለጋምቦ ወረዳ ፖሊስ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ተወካይ ምክትል ኢንስፔክተር መሐመድ አደም…

የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች ለፋሲካ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለፋሲካ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ በእንኳን አደረሳችሁ መልዕክታቸው ሰዎች በዓሉን ሲያከብሩ የተቸገሩ ወገኖችን በመደገፍና…

የገንዘብ ሚኒስትሩ ከዓለም ባንክ የቀጠናው ተወካይ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ከዓለም ባንክ የምሥራቅና የደቡባዊ አፍሪካ አገራት ተወካይ ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ ስለሚሰጠው ድጋፍና በሌሎች በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡…

የዓለም የመሬት ቀን ለ52ኛ ጊዜ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 52ኛው የዓለም የመሬት ቀን ፕላኔታችንን ለመጠበቅ 'ኢንቨስት' እናድርግ” በሚል መሪ ቃል ተከብሯል። የዓለም የመሬት ቀን አካባቢን መጠበቅ፣የተጎዱ ብዝሃ ሕይወቶችን ዳግም ወደ ነበሩት መመለስና ዘላቂነት ያለው ሕይወት መኖር…

ሠመራ ዩኒቨርሲቲ እና የቱርኩ ማዐሪፍ ፋውንዴሽን በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠመራ ዩኒቨርሲቲ ከቱርክ ማዐሪፍ ፋውንዴሽን ጋር በጋራ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት ላይ ትኩረቱን ያደረገ የትብብር ስምምነት ተፈራርመዋል። ስምምነቱን የሠመራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር መሀመድ ኡስማን እና በኢትዮጵያ የቱርክ ማዐሪፍ ፋውንዴሽን…

በሀረሪ ክልል የሸዋል ኢድ በዓል አከባበር በተሳካ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅቶች እየተደረጉ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 14፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ ክልል የሸዋል ኢድ በዓል አከባበር በህዝቦች እና በሃይማኖቶች መካከል ፍቅርን፣ መቻቻልንና አብሮነትን ሊያጠናክር በሚችል መልኩ ለማክበር እየተሰራ መሆኑን የ የክልሉ ርዕሰ መስተደድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ የሀረሪ ክልል ካቢኔ…

በጋምቤላ ክልል የትንሳኤ በዓል በሰላም እንዲከበር ዝግጅት መደረጉን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የትንሳኤ በዓልን ያለ ምንም የፀጥታ ስጋት እንዲከበር አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽነር አቡላ ኡቦንግ አስታወቁ። ኮሚሽነሩ እንደገለጹት ÷በዓሉ በሰላም እንዲከበር አስፈላጊው የጸጥታ ኃይል ስምሪት ተደርጓል።…

በአቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ልዑክ ከብሪታንያ የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ የተመራው ልዑክ ከብሪታኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ቪኪ ፎርድ ጋር በሁለትዮሽና በኢኮኖሚ ትብብር ጉዳዮች ላይ ተወያየ። አቶ አህመድ ሽዴና ቪኪ ፎርድ የተወያዩት በሁለትዮሽ እና የኢኮኖሚ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ለ837 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የትንሳዔ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ837 ህግ ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን የክልሉ ፍትህ ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ሃላፊ አቶ ተክሌ በዛብህ ÷ የይቅርታ ሂደቱ በወንጀል ሕጉ ላይ የተቀመጠውን…

የምሥራቅ አፍሪካ መሪዎች በዲሞክራቲክ ኮንጎ ወታደራዊ ኃይል ለማሰማራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የሚስተዋለውን የፀጥታ ችግርን ለመዋጋት የምሥራቅ አፍሪካ መሪዎች በዲሞክራቲክ ኮንጎ ወታደራዊ ኃይል ለማሰማራት መስማማታቸው ተገልጿል፡፡ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በምሥራቃዊ የሀገሪቱ ክፍል የታጠቁ ኃይሎችን የሚመክት ቀጣናዊ ኃይል…