10 ክላሽና 2 ሺህ የሚጠጉ ጥይቶችን በአገዳ በመደበቅ ሲያጓጉዝ የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታሰረ አገዳ ውስጥ 10 ክላሽና ከ1 ሺህ 900 በላይ ጥይቶችን ደብቆ ሲያጓጉዝ የነበረ ግለሰብ ከነተሽከርካሪው በቁጥጥር ስር ዋለ።
በደቡብ ወሎ ዞን የለጋምቦ ወረዳ ፖሊስ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ተወካይ ምክትል ኢንስፔክተር መሐመድ አደም…