የሐረሪ ክልል ገቢዎች ቢሮ ባለፉት 9 ወራት ከ814 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ814 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የክልሉ ገቢዎች ቢሮ አስታውቋል፡፡
የቢሮው ሃላፊ አቶ በቀለ ተመስገን በክልሉ በ2014 የበጀት አመት በዘጠኝ ወራት ውስጥ 814 ሚሊየን 726 ሺህ ብር…