የሀገር ውስጥ ዜና 1ሺህ 149 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Feven Bishaw Apr 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 149 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለፀ፡፡ ከተመላሾቹ መካከል 14ቱ ሕፃናት ሲሆኑ፥ 1 ሺህ 135ቱ ወንዶች መሆናቸው ታውቋል፡፡ ለተመላሾቹ ዜጎች ተገቢውን…
የሀገር ውስጥ ዜና “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪን በመቀበል ከተለያዩ የዓለም አገራት እንግዶች እየገቡ ነው Feven Bishaw Apr 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 14፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪን ተከትሎ ከተለያዩ የዓለም አገራት እንግዶች ወደ አገር ቤት እየገቡ መሆናቸው ተገለፀ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ ያቀረቡትን “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት" ጥሪ ተቀብለው የመጡ እንግዶች ለኢዜአ…
ስፓርት ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተሰማ ተጠባቂውን ጨዋታ ለመምራት ደቡብ አፍሪካ ገቡ Feven Bishaw Apr 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 14፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊው ኢንተርናሽናል ዳኛ ባምላክ ተስማ ተጠባቂውን የማማሎዲ ሰንዳውስን እና ፔትሮ አትሌቲኮ ጨዋታ ለመዳኘት ደቡብ አፍሪካ ገብተዋል፡፡ የ2021/22 የአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ውድድር ወደ ፍፃሜው እየተጠጋ ሲሆን በሳምንቱ መጨረሻ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሁሉም ኢትዮጵያዊ ለሰላምና ለሀገር ደኅንነት የሚጠበቅበትን ሚና እንዲወጣ የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ Mekoya Hailemariam Apr 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉም ኢትዮጵያዊ ከግጭትና ከሽብር ራሱን አርቆ፣ ለሰላምና ለሀገር ደኅንነት የሚጠበቅበትን ሚና እንዲወጣ የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በወቅታዊ ሀገራዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ ዛሬ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት መዋይ ኪባኪ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ Melaku Gedif Apr 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ሙዋይ ኪባኪ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ የኬንያ ሶስተኛው ፕሬዚዳንት እና አገሪቱን ከፈረንጆቹ 2003 እስከ 2013 የመሩት ኪባኪ በተወለዱ በ90 ዓመታቸው በዛሬው ዕለት ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ የኬንያው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች አቅማቸውን እንዲያሳድጉ ምቹ ሁኔታ እንፈጥራለን- አቶ ንጉሱ ጥላሁን Melaku Gedif Apr 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች አቅማቸውን እንዲያሳድጉ ምቹ ሁኔታ እንፈጥራለን ሲሉ የስራ እና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ንጉሱ ጥላሁን ገለጹ፡፡ አቶ ንጉሱ በጀሞ ሸማቶች እና ኢንተርፕራይዞች የሚገናኙበት ባዛር ላይ እየተሳተፋ ከሚገኙ…
የሀገር ውስጥ ዜና አስተዳደሩ ለተቸገሩ ወገኖች 2 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የበዓል ስጦታ አበረከተ Melaku Gedif Apr 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረብርሃን ከተማ አስተዳደር የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ ችግር ላይ ለሚገኙ ዜጎች ከ2 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የበዓል ስጦታ አበርክቷል፡፡ የአስተዳደሩ ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ካሳሁን እምቢያለ እንደተናገሩት÷…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴሩ ከ213 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው 6 ስምምነቶችን ተፈራረመ Melaku Gedif Apr 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ213 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው ስድስት ስምምነቶችን ተፈራርሟል፡፡ ከስምምነቶቹ ውስጥ ከ41 ሚሊየን ብር በላይ የሚሆነው ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን እያስተናገዱ…
የሀገር ውስጥ ዜና አሜሪካ ለኢትዮጵያ 313 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ ተጨማሪ የሰብዓዊ ድጋፍ አደረገች Melaku Gedif Apr 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በነበረው ግጭት ጉዳት ለደሰረባቸው ዜጎች የሚውል 313 ሚሊየን ዶላር የሚጠጋ ተጨማሪ የሰብዓዊ ድጋፍ ማድረጓን አስታውቃለች፡፡ ድጋፉ በአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ)…
የሀገር ውስጥ ዜና በመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት ታስቦ ዋለ Melaku Gedif Apr 22, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የኢየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በዛሬው ዕለት ታስቦ ውሏል፡፡ ዕለቱ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በስግደት፣ በጸሎት እና በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ነው የታሰበው፡፡…