Fana: At a Speed of Life!

ዜጎች ለትንሳኤ እና ኢድ አልፈጥር ከሚፈጸም እርድ የሚገኝን ቆዳ በጥንቃቄ ለገበያ እንዲያቀርቡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች በቀጣይ ከሚከበሩት የትንሳኤ እና የኢድ አልፈጥር በዓላት ከሚፈጸም እርድ የሚገኘውን ቆዳ በጥንቃቄ በማዘጋጀት ለገበያ እንዲያቀርቡ የቆዳ እና ቆዳ ውጤቶች ምርምርና ልማት ማዕከል ጥሪ አቅርቧል።   የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር አቶ…

በሆስፒታሉ ከ1 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የነጻ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ህክምና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በአርባ ምንጭ አጠቃላይ ሆስፒታል ከ1 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የነጻ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ህክምና እየተሰጠ መሆኑ ተገለፀ። የሆስፒታሉ ስራ አስኪያጅ አቶ ተመስገን ተሾመ ÷ ሆስፒታሉ ህክምናውን እየሰጠ ያለው ከ”ሂማሊያን ካታራክትና ላይፍ ፎር ዘ…

በኦሮሚያ ክልል ከ40 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ በላይ የተፈጥሮ ማዳበሪያ መዘጋጀቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኦሮሚያ ክልል ከ40 ነጥብ 9 ሚሊየን ሜትር ኪዩብ በላይ የተፈጥሮ ማዳበሪያ መዘጋጀቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ ። የቢሮው ኃላፊ አቶ አበራ ወርቁ÷ በተያዘው 2014/15 የምርት ዘመን የፋብሪካ ማዳበሪያ ዋጋ በመናሩ…

የደቡብ ክልል ሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ቢሮ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ በጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙ ወላጅ አልባ ሕፃናት ማዕድ አጋራ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የደቡብ ክልል ሴቶችና ሕፃናት ጉዳይ ቢሮ “ሆፕ ፎር ጀስቲስ”ከተባለ ግብረ ሠናይ ድርጅት ጋር በመቀናጀት የፋሲካ በዓልን በጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያ ለሚያሳልፉ ወላጅ አልባ ሕፃናት ማዕድ የማጋራት መርሃ ግብር አከናወነ። በወላይታ እና ሆሳዕና አካባቢ…

በዓለም አቀፍ ውድድሮች ተወዳድረው በማሸነፍ እስከ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ያገኙ ወጣት የቴክኖሎጂ ፈጠራ ባለሙያዎች እውቅናና ሽልማት ተሰጣቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በዓለም አቀፍ ውድድሮች ተወዳድረው በማሸነፍ እስከ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ያገኙ ወጣት የቴክኖሎጂ ፈጠራ ባለሙያዎች እውቅናና ሽልማት ተሰጣቸው። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ጋር…

በጎንጅ ቆለላ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በምዕራብ ጎጃም ዞን ጎንጅ ቆለላ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው በዛሬው ዕለት ከባሕርዳር ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ የነበረ የፌደራል ፖሊስ መኪና የዛት ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በመገልበጡ ነው የተከሰተው፡፡…

የግብርና ምርቶችን ከማዕከላዊ ገበያ ጋር ለማገናኘት የሚያስችለው የአሊ ከተማ-ዋቤ ድልድይ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ በጥሩ የሥራ እንቅስቃሴ ላይ እንደሚገኝ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 56 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የአሊ ከተማ-ዋቤ ድልድይ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ በጥሩ የሥራ እንቅስቃሴ ላይ እንደሚገኝ ኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ገለጸ፡፡ ፕሮጀክቱ በቅርቡ የአስፋልት ማንጠፍ ሥራ የጀመረ ሲሆን ፥ በአሁኑ ወቅት…

በአማራና አፋር ክልሎች ከ2 ሚሊየን በላይ ሰዎች ማኅበራዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በአማራና አፋር ክልሎች አሸባሪው ህወሓት በፈጸመው ጥቃት ከ2 ሚሊየን 4 መቶ ሺህ በላይ ሰዎች ማኅበራዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው የኢትዮጵያ የህዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም ገለጸ። የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በአማራና አፋር ክልሎች ባደረገው የዳሰሳ…

የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎችን ለማለፍ ቢል እና ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽንን የመሰሉ ዓለም አቀፍ የልማት አጋሮች ትብብር ያስፈልጋል – አቶ ደመቀ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋ ምክንያት እርዳታ የሚሹ ችግሮችን ለማለፍ እንደ ቢል እና ሚሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን አይነት ዓለም አቀፍ የልማት አጋሮች ትብብር እንደሚያስፈልግ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን…

በደቡብ ክልል 2 ነጥብ 2 ሚሊየን ሊትር ዘይት እየተሰራጨ መሆኑ ተገለፀ

በአዲስ አበባ፣ሚያዝያ 11፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል መጪዎቹን የፋሲካና የኢድ አልፈጥር በዓላትን ምክንያት በማድረግ 2 ነጥብ 2 ሚሊየን ሊትር ዘይት እየተሰራጨ መሆኑን የደቡብ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ገልጿል፡፡ የቢሮው ሀላፊ አቶ ማሄ ቦዳ÷ በተለያዩ ምክንያቶች የተፈጠረውን…