ዜጎች ለትንሳኤ እና ኢድ አልፈጥር ከሚፈጸም እርድ የሚገኝን ቆዳ በጥንቃቄ ለገበያ እንዲያቀርቡ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች በቀጣይ ከሚከበሩት የትንሳኤ እና የኢድ አልፈጥር በዓላት ከሚፈጸም እርድ የሚገኘውን ቆዳ በጥንቃቄ በማዘጋጀት ለገበያ እንዲያቀርቡ የቆዳ እና ቆዳ ውጤቶች ምርምርና ልማት ማዕከል ጥሪ አቅርቧል።
የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር አቶ…