የአፍሪካ ልማት ባንክ የምግብ እጥረትን ለመከላከል የሚውል የ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር አጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ የምግብ እጥረትን ለመከላከል የሚውል 1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር አጽድቋል፡፡
የአፍሪካ ልማት ባንክ በአህጉሩ በሚገኙ ሀገራት የምግብ እጥረትን ለመከላከል የሚውል ነው ያለውን 1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር አጽድቋል።
ባንኩ…