በኢትዮጵያ አስቸጋሪ ጊዜን የምንሻገረው አንድም እንደ ባህላችን ያለንን በማካፈል፤ ሁለትም መከራና ችግሩን ከስሩ ነቅሎ የመጣል ትግሉን በመካፈል ነው -ጠቅላይ…
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ አስቸጋሪ ጊዜን የምንሻገረው አንድም እንደ ባህላችን ያለንን በማካፈል፤ ሁለትም መከራና ችግሩን ከስሩ ነቅሎ የመጣል ትግሉን በመካፈል ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስገነዘቡ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…