Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ አስቸጋሪ ጊዜን የምንሻገረው አንድም እንደ ባህላችን ያለንን በማካፈል፤ ሁለትም መከራና ችግሩን ከስሩ ነቅሎ የመጣል ትግሉን በመካፈል ነው -ጠቅላይ…

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በኢትዮጵያ አስቸጋሪ ጊዜን የምንሻገረው አንድም እንደ ባህላችን ያለንን በማካፈል፤ ሁለትም መከራና ችግሩን ከስሩ ነቅሎ የመጣል ትግሉን በመካፈል ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

በተደጋጋሚ ለሚነሱ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት ጥያቄዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ ለመስጠት ያስችላል የተባለ ስምምነት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልና የቻይናው ቴቢያን ኤሌክትሪክ አፓራተስ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ኩባንያ  በተደጋጋሚ ለሚነሱ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት ጥያቄዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ ምላሽ ለመስጠት እንደሚያችል የታመነበት የጂ አይ…

በሶማሌ ክልል ተወላጅ ዳያስፖራዎች የተዘጋጀ የጎዳና ላይ የጋራ አፍጥር በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በሶማሌ ክልል ተወላጅ የዳያስፖራ አባላት ከጅግጅጋ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር የተዘጋጀ የጎዳና ላይ የጋራ አፍጥር መርሐ ግብር በጅግጅጋ ከተማ በሚገኙ ትላልቅ ጎዳናዎች ላይ ተካሂዷል። የጋራ አፍጥር መርሐ ግብሩ…

በሐረሪ ክልል ለ119 አቅመ ደካማ ወገኖች የምግብ አቅርቦት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ ሀማሬሳ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ለሚገኙ 119 አቅመ ደካማ ወገኖች የረመዳን ፆምን ምክንያት በማድረግ የምግብ አቅርቦት ድጋፍ ተደርጓል፡፡ ድጋፉን የሐረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት ከክልሉ ብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ጋር…

የኢትዮጵያን በርካታ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊና ታሪካዊ ቅርሶች በመንከባከብ ለቀሪው ትውልድ ማስተላለፍ ይገባል- መሀመድ አል አሩሲ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ኢትዮጵያ የብዙ ብሔር ብሔረሰቦች መኖሪያ ሀገር በመሆኗ በውስጧ የሚገኙ በርካታ ባህላዊ፣ ሃይማኖታዊና ታሪካዊ ቅርሶችን በመጠበቅና በመንከባከብ ለቀሪው ትውልድ ማስተላለፍ እንደሚገባ አቶ መሀመድ አል አሩሲ ተናገሩ፡፡ የታላቁ ህዳሴ…

በ9 ወራት ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል-ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በዘጠኝ ወራት ባደረገው ክትትል ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የኮንትሮባንድ እቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፎች መያዛቸውን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ በ9 ወራት ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ጋር በመቀናጀት ኮንትሮባንድን በመከላከል እና…

ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ13 ሺህ በላይ ኢንተርፕራይዞች ከ5 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የገበያ ትስስር መፍጠራቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ13 ሺህ በላይ በሆኑ ኢንተርፕራይዞች በተለያዩ የገበያ ልማት መርኃ ግብሮች በመሳተፍ ከ5 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ የገበያ ትስስር መፍጠራቸውን የሥራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ገለጸ። የሥራ ኢንተርፕራይዝና…

ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ከ4 ሺህ በላይ ለሆኑ አባወራዎች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ዓለም አቀፉ ቀይ መስቀል ኮሚቴ በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉቶ ጊዳ ወረዳ ለሚገኙ 4 ሺህ 350 አባወራዎች ለተለያየ አገልግሎት የሚውል የቁሳቁስ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ በድጋፍ መልክ ከተሰጡ ቁሳቁስ መካከል÷ የሶላር የእጅ…

ሩስያ ላይ ማዕቀብ በመጣል ችግሩን ከማባባስ ይልቅ ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ማክበር ይገባል – የሰርቢያው ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) "የእኛ ተግባር ሩስያ ላይ ማዕቀብ በመጣል ችግሩን ከማባባስ ይልቅ በዓለም አቀፍ ሕግ መሠረት መሥራት እና ዓለም አቀፍ መርሆዎችን ማክበር ነው" ሲሉ የሰርቢያው ፕሬዚዳንት ተናገሩ። የሰርቪያው ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ቩሲክ…