በመዲናዋ ባለፉት 9 ወራት ለ340 ሺህ 638 ዜጎች የስራ እድል መፍጠር ተችሏል-የከተማ አስተዳደሩ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ባለፉት 9 ወራት ለ340 ሺህ 638 ዜጎች የስራ እድል መፍጠር መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡
አስተዳደሩ ባለፉት 9 ወራት የተከናወኑ ስራዎችን አስመልክቶ ባወጣው ሪፖርት÷ በተጠቀሰው ጊዜ ለ329 ሺህ…