Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ባለፉት 9 ወራት ለ340 ሺህ 638 ዜጎች የስራ እድል መፍጠር ተችሏል-የከተማ አስተዳደሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ባለፉት 9 ወራት ለ340 ሺህ 638 ዜጎች የስራ እድል መፍጠር መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡   አስተዳደሩ ባለፉት 9 ወራት የተከናወኑ ስራዎችን አስመልክቶ ባወጣው ሪፖርት÷ በተጠቀሰው ጊዜ ለ329 ሺህ…

የህንድ ተቋማት አገራቸው ያካበተችውን የዳያስፖራ ተሳትፎ ተሞክሮ ለኢትዮጵያ ለማጋራት ዝግጁ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድ ለረጅም ጊዜ ያካበተችውን የዳያስፖራ ተሳትፎ ተሞክሮ ለኢትዮጵያ ለማጋራትና በጋራ ለመስራት ዝግጁ መሆናቸውን የህንድ ተቋማት ገልፀዋል፡፡ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት የዳያስፖራውን ሁለንተናዊ የልማት ተሳትፎና ተጠቃሚነት ማሳደግ…

ሩሲያ በዩክሬን ዶንባስ ግዛት መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ዘመቻ ከፈተች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) ሩሲያ በዩክሬን ዶንባስ ግዛት መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ዘመቻ መክፈቷ ተገለፀ። የሩሲያ የመካላከያ ሚኒስቴር ሞስኮ ትናንት ማምሻውን በዩክሬን መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ጥቃት መክፈቷን አስታውቋል። የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘለንስኪም ሩሲያ በዶንባስ…

ባለስልጣኑ አየር መንገዱን አስተማማኝ እና ተመራጭ የማድረግ ሚናውን ሊወጣ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ መሰረተ- ልማት እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ባለስልጣኑ አየር መንገዱን አስተማማኝ እና ተመራጭ የማድረግ ሚናውን ሊወጣ እንደሚገባ ጠቁሟል፡፡ ቋሚ ኮሚቴው በኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን የመስክ…

በኮቪድ-19 እና በጸጥታ ችግር የተቀዛቀዘውን የቱሪዝም ኢንዱስትሪ ለማነቃቅት ያለመ ስልጠና በላሊበላ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሮና ወረርሽኝ እና እና በጸጥታ ችግር የተጎዱ ዋና ዋና የቱሪዝም መዳረሻዎችን ማነቃቃት ያለመ እና የዘርፉን ተዋናዮች ያሳተፈ ስልጠና በላሊበላ ከተማ ተጀምሯል፡፡   ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የቱሪዝም ሚኒስትር ዲኤታ…

በደቡብ አፍሪካ የጎርፍ አደጋ ያስከትለውን ከፍተኛ ጉዳት ተከትሎ ብሄራዊ የአደጋ ጊዜ አዋጅ ታወጀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ ባለፈው ሳምንት በክዋዙሉ-ናታል ግዛት የደረሰውን ከፍተኛ የጎርፍ አደጋ ለመቆጣጠር ያስችላል የተባለ ብሄራዊ የአደጋ ጊዜ አዋጅ አውጀዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ራማፎሳ ከሀገሪቱ ካቢኔ ጋር የጎርፍ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የስቅለትና የትንሳኤ በዓላት በሠላም እንዲከበሩ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የስቅለትና የትንሳኤ በዓላት በሠላም እንዲከበሩ ዝግጅቱን አጠናቅቆ ወደ ስራ መግባቱን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። በኮሚሽኑ የወንጀልና ትራፊክ አደጋ መከላከል ዘርፍ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር በላይነህ በቀለ…

የአሉቶ ላንጋኖ የከርሰ ምድር እንፋሎት የማስፋፊያ ፕሮጀክት በአንደኛው ጉድጓድ የምርት ሙከራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሉቶ ላንጋኖ የከርሰ ምድር እንፋሎት የማስፋፊያ ፕሮጀክት በአንደኛው ጉድጓድ የምርት ሙከራ በይፋ ጀመረ፡፡ የአሉቶ የከርሰምድር እንፋሎት ፍለጋ ቁፋሮ ከተጠናቀቀባቸው አራት ጉድጓዶች መካከል አንደኛው የምርት ሙከራ በይፋ መጀመሩን የፕሮጀክቱ ሥራ…

የማዳበሪያ ፍላጎትን በዘላቂነት ለመፍታት እና የአፈርን ለምነት ለመጠበቅ በትኩረት መሰራት አለበት- ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የማዳበሪያ ፍላጎትን በዘላቂነት ለመፍታት እና የአፈርንም ለምነት ለመጠበቅ በትኩረት መሰራት እንዳለበት የግብርና ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ሚኒስቴሩ የአፈር ለምነትን ለመጠበቅና የሚፈለገውን ምርት ለማምረት በሚያስችል ጉዳይ ላይ…

በሚሌ – ኮምቦልቻ – ወረታ መስመር ኮንቴነሮችን ማስተናገድ መጀመሩን የወረታ ወደብና ተርሚናል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚሌ - ኮምቦልቻ - ወረታ መስመር ኮንቴነሮችን ማስተናገድ መጀመሩን የወረታ ወደብና ተርሚናል ገለጸ፡፡ ወረታ ወደብና ተርሚናል በሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱ አስመጭና ላኪዎች የተቀላጠፈ የደረቅ ወደብ አገልግሎት…