Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በቤተመንግስት የኢፍጣር መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በታላቁ ቤተመንግስት የኢፍጣር ፕሮግራም እየተካሄደ ነው። በታላቁ ቤተመንግስት እየተካሄደ በሚገኘው መርሐ ግብር ላይ የእስልምና ኃይማኖት አባቶች ተገኝተዋል። በዚህም የእስልምና ጉዳዮች…

መገናኛ ብዙኃን ለሠላም ጋዜጠኝነት ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙሃን የሰላም ጋዜጠኝነት ላይ ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ በኦሮሚያ በተካሄደ የውይይት መድረክ ላይ ተገለጸ። የ"ጉሚ በለል" ውይይት "የሰላም መሰረተ ልማት ግንባታ እና የሚዲያ ሚና" በሚል መሪ ሀሳብ በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ…

ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የተሳካ የሮኬት ማስወንጨፍ ሙከራ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሦስተኛው ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች የሚመደበው የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የአፄ ቴዎድሮስን 154ኛ ዝክረ ሰማዕት ምክንያት በማድረግ አሞራ ገደል በተባለ ሥፍራ የተሳካ የሮኬት ማስወንጨፍ ሙከራ አካሂዷል። ዩኒቨርሲቲው ዛሬ ያደረገው ሙከራ ለሁለተኛ ጊዜ…

በጎርጎራ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት በተለያዩ መስኮች ለሚሰማሩ 104 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎርጎራ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት በተለያዩ መስኮች ለመሰማራት ከ3 በሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መሰጠቱ ተገለጸ። የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ የኢንቨስትመንት ማስፋፊያ…

የጉምሩክ ኮሚሽን በ9 ወራት ውስጥ 103 ቢሊየን ብር ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን በዘንድሮው በጀት ዓመት 9 ወራት ውስጥ 103 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡና አፈጻጸሙ ካለፈው ዓመት ተመሰሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር 23 በመቶ የሚጠጋ ብልጫ እንዳለው ተገለጸ። የጉምሩክ ኮሚሽን የ2014 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት…

“አፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ትሬድ ግሩፕ” የምስራቅ አፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ እንደሚከፍት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “አፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ትሬድ ግሩፕ” የምስራቅ አፍሪካ ቢሮውን በአዲስ አበባ ለመክፈት መዘጋጀቱን አስታወቀ። “አፍሪካ ኤሌክትሮኒክ ትሬድ ግሩፕ” (ኢ- ትሬድ ግሩፕ) የአፍሪካ ኅብረት አባል አገራትን ፍላጎት መሰረት በማድረግ የንግድ ልውውጥን…

በኢትየጵያ ላይ ማዕቀብ መጣል ማለት የቀጠናውን ፀረ- ሰላም ኃይሎች የሚያጠናክር ነው- የደቡብ ሱዳን ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትየጵያ ላይ ማዕቀብ መጣል ማለት የክፍለ አህጉሩን ፀረ- ሰላም ኃይሎችን የሚያጠናክርና በቀጠናው አለመረጋጋት እንዲሰፍን የሚያደርግ ነው ሲሉ የደቡብ ሱዳን የፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሀብት ልማት ሚኒስትር ተናገሩ፡፡ በደቡብ ሱዳን የኢፌዲሪ…

የጉንፋን ሕመም ምንነት፣ የሚከሰትበት ወቅት፣ የሕመሙ ምልክቶች፣ የመተላለፊያ መንገዶች፣ እና የመከላከያ ዘዴዎች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉንፋ ሕመም በተፈጥሮ የላይኛውን የመተንፈሻ የሰውነት ክፍሎች ማለትም አፍንጫን፣ ጎሮሮን እና የአየር መተላለፊያ ባንቧን የሚያጠቃ ተላላፊ ሕመም መሆኑን ጤና ሚኒስቴር በመረጃው አመላክቷል፡፡ ሪኖ ቫይረስ፣ ኮሮና፣ ኢንፍሉዌንዛ እና ፓራ ኢንፍሉዌንዛ…

የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ በአንድ ቢሊየን ብር በጀት የካንሰርና ኩላሊት ህክምና ማዕከል እንደሚገነባ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ በአንድ ቢሊየን ብር በጀት የካንሰርና የኩላሊት ህክምና ማዕከል ለማስገንባት ዝግጅት መጀመሩን አስታወቀ። ዩኒቨርሲቲው በ2022 የግብርና እና ጤና-መር የልህቀት ማዕከል ለመሆን በያዘው እቅድ መሰረት በጤና ስራ ላይ አትኩሮ…

ፋና ላምሮት የባለ ተሰጥኦ የድምጻውያን ውድድር 10ኛ ምዕራፍ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በፋና ቴሌቪዥን የሚዘጋጀውና ተወዳጁ የፋና ላምሮት የባለ ተሰጥኦ ድምጻውያን ውድድር 10ኛ ምዕራፍ ዛሬ ተጀመረ። ፋና ላምሮት ከአዳዲስ ተወዳዳሪዎችና ባለተሰጥኦዎች ጋር በቀጥታ ስርጭት የጀመረ ሲሆን፥ በሁለት ምድብ የተከፈሉት የምዕራፍ 10…