Fana: At a Speed of Life!

በሐዋሳ ከተማ ሲካሄድ የቆየው 4ኛው የመላ ኢትዮጵያ ሴቶች ጨዋታ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከሚያዝያ 1 እስከ 9 ቀን 2014 ዓ.ም "የሴቶች እኩል ተሳታፊነት ለስፖርት ውጤታማነት" በሚል መሪ ቃል ለአንድ ሳምንት ሲካሄድ የቆየው 4ኛው የመላ ሴቶች ጨዋታ ተጠናቋል። ኦሮሚያን…

“ኤች አር 6600” እና “ኤስ 3199” ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በዋሺንግተን ዲሲ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኤችአር 6600” እና “ኤስ 3199” ረቂቅ ሕጎችን የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በአሜሪካ ዋሺንግተን ዲሲ ተካሂዷል። ኋይት ሃውስ ፊት ለፊት በተካሄደው ሰልፍ “ማዕቀብ ይገድላል”፣ “ጸረ-ኢትዮጵያ፣ ኤርትራና አሜሪካ የሆኑትን ረቂቅ…

በሐረር 10 ሺዎች የተሳተፋትበት የጎዳና ላይ ኢፍጣር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ በ10ሺዎች የሚቆጠሩ የእስልምና ተከታዮች እና የሌሎች እምነቶች አባቶች የተገኙበት የጎዳ ላይ ኢፍጣር ተካሄደ ። በኢፍጣር ስነስርዓቱ ላይ የተገኙ የእስልምና እምነት አባቶች "ቅዱሱን የረመዳን ወር ስንፆም ሚስኪኖችን…

በፕሪሚየርሊጉ ሳላዲን ሐት ትሪክ ሲሰራ ቅዱስ ጊዮርጊስ አቻ ተለያይቷል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል። ቀደም ብሎ በተካሄደ ጨዋታ መሪው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከመከላከያ ያለምንም ጎል አቻ ተለያይቷል። ማምሻውን በተካሄደ ጨዋታ ደግሞ ሰበታ ከተማ ከሲዳማ ቡና…

በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ ከ481 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የነበረ ከ481 ሺህ በላይ የአሜሪካ ዶላር እና ከ33 ሺህ በላይ ዩሮ በቁጥጥር ስር መዋሉን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ገለፀ፡፡ በዛሬው ዕለት መነሻውን አዲስ አበባ አድርጎ መዳረሻውን ጅቡቲ ያደረገ 481 ሺህ 550…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ በግንባታ ላይ ያለውን አዲሱን የኢቢሲ ሕንፃ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሸጎሌ የሚገኘው እና በግንባታ ላይ ያለውን አዲሱን የኢቢሲ (የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ) ሕንፃ ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለአሠራር ምቹ ያልሆነው የኢቢሲ የአሁኑ ሕንፃ በአዲስ…

በኮምቦልቻ ከተማ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮምቦልቻ ከተማ የጎዳና ላይ የኢፍጣር መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ የኮምቦልቻ ከተማ ከንቲባ አቶ መሀመድ አሚን÷ የመረዳዳትና የመደጋገፍ ባህላችንን በማሳደግ አብሮነታችንን ማስቀጠል ይገባል ብለዋል፡፡ መሰል…

ሀገር አቀፍ የሞዴል ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች አውደ ርዕይና ባዛር ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የሞዴል ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች አውደ ርዕይና ባዛር በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ዛሬ መካሄድ በጀመረው አውደ ርዕይና ባዛር 181 የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ፣ 10 አነስተኛና…

የእሁድ ገበያ የዋጋ ንረት በማረጋጋት እና የኑሮ ጫና በመቀነስ ረገድ ጉልህ ሚና እየተወጣ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የእሁድ ገበያ ወደ 50 ቦታዎች ላይ መስፋፋቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቀ። ከንቲባዋ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ “አሁን ያለውን የዋጋ ንረት ለማረጋጋት እና በተለይም…

በምርት ዘመኑ ከ15 ሚሊየን ኩንታል በላይ ማዳበሪያ ለተጠቃሚዎች ይቀርባል – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርና ሚኒስቴር በ2014/15 ምርት ዘመን ከ15 ሚሊየን ኩንታል በላይ ማዳበሪያ ለተጠቃሚዎች እንደሚቀርብ አስታወቀ። በዚህ ዓመት 12 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል ማዳበሪያ ግዥ መፈጸሙ የተጠቆመ ሲሆን ከዚህ ውስጥ…