Fana: At a Speed of Life!

በአማራ እና አፋር ክልሎች እርዳታን ለማድረስ የዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅቶች ተሳትፎ መሻሻል አሳይቷል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና አፋር ክልሎች የሰብዓዊ እርዳታን ለማድረስ የዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅቶች ተሳትፎ መሻሻል ማሳየቱን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ከፋና…

“ምግቤን ከጓሮዬ” የከተማ ግብርና ልማት እንቅስቃሴ በሐረሪ ክልል በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ” ምግቤን ከጓሮዬ” በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጀመረው የከተማ የግብርና ልማት እንቅስቃሴ እንደ ሐረሪ ክልል በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል፡፡ በክልሉ በሚገኙ ሶስት ወረዳዎች ከ36 ሄክታር መሬት በላይ ለማልማት መታቀዱ በማስጀመሪያ…

የእንቦጭን አረም ለማስወገድ የተጀመረው ዘመቻ በበጀት እጥረት እና አረሙ ባለው የመስፋፋት ባህሪ መቀጠል እንዳልቻለ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ብቻ ይስተዋል የነበረው የእንቦጭ አረም በአሁኑ ወቅት በኦሮሚያ እና ደቡብ ክልሎች በስፋት መስተዋሉ ተገልጿል፡፡ ክልሎቹ የእንቦጭ አረሙን ለማጥፋት ጥረት ቢያደርጉም ከችግሩ ስፋት የተነሳ በአጭር ጊዜ መቆጣጠር እንዳልተቻለና ከፍ ያለ…

የመዲናዋን ሰላምና ፀጥታ ለማስጠበቅ የህብረተሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማን ሰላም እና ፀጥታ ለማስጠበቅ የህብረተሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተመላከተ፡፡ በአዲስ አበባ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አዘጋጅነት በከተማዋ ሰላም እና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ውይይት…

በቦረና ወረዳ በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 120 ሽጉጥ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ዞን ቦረና ወረዳ በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 1 ሚሊየን 80 ሺህ ብር የሚወጣ 120 ፋልኮል ሽጉጥ መያዙን የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታውቋል። የወረዳው ፖሊስ ጽህፈት ቤት ተወካይ ምክትል ኢንስፔክተር ኡስማን ሰይድ ፥…

ለፋሲካ እና ለኢድ አልፈጥር በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን ለህብረተሰቡ ለማቅረብ ዝግጅት ተደርጓል-ኤጀንሲው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለፋሲካ እና ለኢድ አልፈጥር በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎችን የግብይት ሰንሰለቱን በጠበቀ መልኩ በሸማቾች ህብረት ስራ ማህበራት በኩል ለህብረትሰቡ ለማቅረብ ዝግጅት መደረጉን የአዲስ አበባ ከተማ ህብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ።…

አሸባሪው ህወሓት በፈጸመው ወረራ በትራንስፖርት መሠረተ ልማቶች ላይ ከ1 ነጥብ 75 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ውድመት አድርሷል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአማራ እና አፋር ክልሎች በፈጸመው ወረራ በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ አገልግሎት መስጫ ተቋማትና መሰረተ ልማቶች ላይ ከ1 ነጥብ 75 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመት ውድመት ማድረሱን ጥናት አመላከተ፡፡   በአማራ…

ሠላም የማይነጥፍ የሰው ልጆች ኃብት መሆኑን የኮንሶ እና ኧሌ አባቶች ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንሶ ዞን እና በኧሌ ልዩ ወረዳ መካከል የተፈጠረውን ግጭት በማብረድ ሠላም ለማምጣት በትኩረት እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ። አምስተኛው ዙር የሁለትዮሽ ለሠላም የምክክር መድረክ ተካሂዷል። በዚህ ወቅትም በሁለቱም ወገን ግጭት ቆሞ እና እርቅ…