በአማራ እና አፋር ክልሎች እርዳታን ለማድረስ የዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅቶች ተሳትፎ መሻሻል አሳይቷል – ኮሚሽኑ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ እና አፋር ክልሎች የሰብዓዊ እርዳታን ለማድረስ የዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅቶች ተሳትፎ መሻሻል ማሳየቱን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ከፋና…