Fana: At a Speed of Life!

በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር 6 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው-የግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በአገር አቀፍ ደረጃ 6 ቢሊየን ችግኝ ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስትሩ አቶ ኡመር ሁሴን ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷በአረንጓዴ አሻራ…

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጅማ አባ ጅፋርን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሯል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ24ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከሰዓት በኋላ በተደረገ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ጅማ አባ ጅፋርን አሸንፏል፡፡ ጨዋታውን ቅዱስ ጊዮርጊስ 1ለ 0 በሆነ ውጤት ሲያሸንፍ÷ብቸኛዋን የማሸነፊያ ግብ ጋቶች ፓኖም በቅጣት ምት በ57ኛ ደቂቃ…

ህጋዊ የነዳጅ አቅርቦትና ስርጭትን በሚያስተጓጉሉ አካላት ላይ እርምጃ እንደሚወሰድ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በነዳጅ አቅርቦትና ስርጭት ዙሪያ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ የሚያስችል ምክክር ዛሬ ተካሂዷል፡፡ በምክክሩ ላይ አምባሳደር ግርማ ብሩን ጨምሮ ከብሄራዊ መረጃና ደህንነት፣ ከንግድ ቢሮዎች፣ ከኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት፣ ከኢትዮጵያ ነዳጅና…

ሩሲያ የሚያሳስባት የስዊዲንና ፊንላንድ የኔቶ አባል መሆን ሳይሆን ሀገራቱ ኔቶ ወታደራዊ መሰረተ ልማቱን እንዲያስፋፋባቸው የሚፈቅዱ ከሆነ ነው -ፕሬዚዳንት…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ የሚያሳስባት የስዊዲንና ፊንላንድ የኔቶ አባል መሆን ሳይሆን ሀገራቱ ኔቶ ወታደራዊ መሰረተ ልማቱን እንዲያስፋፋባቸው የሚፈቅዱ ከሆነ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን። የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሞስኮ በተካሄደው የጋራ…

አዋሽ ባንክ “ታታሪዎቹ” የተሰኘ 1 ሚሊየን ብር ሽልማት የሚያስገኝ የሥራ ፈጠራ ውድድር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ “ታታሪዎቹ” የተሰኘ የሥራ ፈጠራን በማበረታታት የሥራ አጥነት ችግርን ሊፈታ የሚችል ውድድር ይፋ አድርጓል:: ፕሮጀክቱ ሥራ ፈጠራን ከማበረታታት ባሻገር ክህሎት ላላቸው ሥራ ፈጣሪዎች የቢዝነስ ሙያ ሥልጠና እና የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋል…

የአሸባሪው ህወሓት ጠብ አጫሪ ተግባር የትግራይን ህዝብ አደጋ ላይ የጣለ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየተዘዋወረ ህዝቡን ለጦርነት እየቀሰቀሰ መሆኑን የሚያሳዩ መረጃዎች በመውጣት ላይ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ አሸባሪው ህወሓት በጠብ አጫሪ ተግባሩ እንደቀጠለና የትግራይን ህዝብ አደጋ ላይ…

በ41 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የከረጢት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን አረርቲ ከተማ አስተዳደር በ41 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የከረጢት ፋብሪካ ተመረቀ፡፡ የከረጢት ፋብሪካው የአማራ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ግርማ የሽጥላ እና በምክትል ርዕሰ መስተዳድር…

በሰቆጣ ለሚገኙ ተፈናቃዮች 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የዓይነት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ “ኢስተርን ኬፕ ኡምታታ ከተማ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ከአዲስ አበባ አማራ ወጣቶች ጋር በመተባበር በአማራ ክልል ዋግኽምራ ዞን በሰቆጣ ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የቁሳቁስ ድጋፍ አደረጉ፡፡…

የኢትጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን በሴካፋ ዋንጫ ለሚሳተፉ 23 ተጨዋቾች ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 8፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን በአሰልጣኝ ፍሬው ሀይለገብርኤል በኩል በዩጋንዳ አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የሴካፋ ሴቶች ዋንጫ ለሚሳተፉ 23 ተጨዋቾች ጥሪ አቅርቧል፡፡ በዚህም መሰረት፡ ግብ ጠባቂ ታሪኳ በርገና ፣ የምወድሽ ይርጋሽዋ እና ቤቴሌሄም…

1ሺህ 40 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ስራ 1 ሺህ 40 ኢትዮጵያውያንን ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾች ውስጥም 303 ሴቶች ሲሆኑ÷ 90 የሚሆኑት ደግሞ ህጻናት መሆናቸው ተገልጿል፡፡…