የአገራዊ ምክክር ሂደቱ አካታችና አሳታፊ መሆን ለታቀደው ብሄራዊ መግባባት ስኬት ትልቁን ሚናይጫወታል- ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ መግባባትን ለመፍጠር አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ትልቅ አደራ እና ሃላፊነት አለበት አሉ የፖለቲካል ሳይንስ ምሁራን፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህሩና…