Fana: At a Speed of Life!

የአገራዊ ምክክር ሂደቱ አካታችና አሳታፊ መሆን ለታቀደው ብሄራዊ መግባባት ስኬት ትልቁን ሚናይጫወታል- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ መግባባትን ለመፍጠር አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ትልቅ አደራ እና ሃላፊነት አለበት አሉ የፖለቲካል ሳይንስ ምሁራን፡፡   ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህሩና…

በምስራቅ ኢትዮጵያ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ህፃናት የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ሊሰጥ ነ ው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ኢትዮጵያ በሚገኙት ሐረሪ ክልል፣ ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርና በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ህፃናት የፖሊዮ በሽታ መከላከያ ክትባት በዘመቻ እንደሚሰጥ ተገለጸ። የ2014 ዓ.ም ሁለተኛው ዙር የፖሊዮ መከላከያ…

የግሉ ዘርፍ ያልመራው የክህሎት ልማትና የሥራ ዕድል ፈጠራ ይሳካል ተብሎ አይታሰብም – አቶ ንጉሡ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የግሉ ዘርፍ ያልመራው የክህሎት ልማት፣ የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የኢንዱስትሪ ሰላም ማረጋገጥ እንደማይቻል የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር የሥራ፣ ሥራ ስምሪትና ገበያ ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ ንጉሡ ጥላሁን ተናገሩ፡፡   የሥራ እና…

1 ሺህ 86 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ ችግር ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 86 ዜጎች በዛሬው ዕለት ወደ አገራቸው ተመልሰዋል ፡፡ ወደ አገራቸው ከተመለሱት ዜጎች ውስጥ 330 ሴቶች እና 80 የሚሆኑት ደግሞ ህጻናት መሆናቸው ተገልጿል፡፡ ለተመላሽ ዜጎች ተገቢውን ድጋፍ እና…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ18ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ፋሲል ከነማ ወደ አሸነፊነት የተመለሰበትን ውጤት አስመዝግቧል፡፡ ፋሲል ከነማን ከጅማ አባ ጅፋር ያገናኘው ጨዋታ በፋሲል ከነማ 2 ለ 1 አሸናፊነት ተጠናቋል፡፡ ጅማ አባ ጅፋር ሙሃመድ ኑር ናስር…

ለላፕሴት ፕሮጄክት ተግባራዊነት አባል ሃገራት ጥረታቸውን እንዲያጠናክሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 5 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን፣ ኬንያን እና ደቡብ ሱዳንን የሚያስተሳስረው የላፕሴት ፕሮጄክት ተግባራዊነት አባል ሃገራት የሚያደርጉትን ጥረት አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የአፍሪካ ህብረት የመሰረተ ልማት ከፍተኛ ተወካይና የቀድሞው…

የፍቅር ጥያቄዬን አልተቀበለችኝም በማለት ወጣቷን በስለት ወግቶ የገደለው ወጣት በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፤ሚያዝያ 5፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍቅር ጥያቄዬን አልተቀበለችኝም በማለት ወጣቷን በስለት ወግቶ የገደለው ወጣት በ19 አመት ፅኑ እስራት መቀጣቱን የቤንች ሸኮ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አስታወቀ። ተከሳሽ ህፃኑ አብርሃም የተባለው ወጣት ሟች ውዴ ንጉሴ ጋር አንድ…

ሩሲያ አሜሪካ ምዕራባውያኑን በማስተባበር ወደ ዩክሬን የምትልከውን የጦር መሣሪያ አቅርቦት ካላቆመች እርምጃ እንደምትወስድ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ወደ ዩክሬን የምትልከውን የጦር መሣሪያ አቅርቦት የማታቆም ከሆነ እርምጃ እወስዳለሁ ስትል ሩሲያ አስጠነቀቀች፡፡ የሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ራያብኮቭ አሜሪካ ወደ ዩክሬን የጦር መሳሪያዎች እየላከች መሆኑን ሀገራቸው…

በመጋቢት ወር ከ27 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ሚኒስቴሩ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጋቢት ወር ብቻ ከ27 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በወሩ 27 ቢሊየን 219 ሚሊየን 961 ሺህ 375 ነጥብ 3 ብር ለመሰብሰብ አቅዶ መስራቱን ሚኒስቴሩ…

ቤተክርስቲያኗ በሰሜን ሸዋ ዞን በግጭቱ ጉዳት ለደረሰባቸውን ወገኖች ማቋቋሚያ የ58 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በተከሰተው ግጭት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች መልሶ ለማቋቋም የ58 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጓን የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን የአዲስ አበባ ሃገረ ስብከት አስታወቀች፡፡ የቤተ…