የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለጅግጅጋ ከ15 ዓመት በታች ፓይለት ፕሮጀክት ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 4፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ለሚገኘው ከ15 ዓመት በታች ፓይለት ፕሮጀክት የኳስ እና የተለያዩ የስልጠና ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ፡፡
የቁሳቁስ ድጋፉ በኢትዮጵያ አግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚደንት በአቶ ኢሳያስ ጅራ አማካኝነት…