የለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጄክትን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 860 ሺህ የከተማዋን ነዋሪዎች የንጹህ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርገው የለገዳዲ ክፍል ሁለት የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጄክትን በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ እየተሰራ መሆኑን የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን ገለጸ።
በባለሥልጣኑ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር…