ኢትዮጵያን ጨምሮ ለአራት ሀገራት ለታዳሽ ሀይል ማስፋፊያ 5 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ጸደቀ
አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ፈንድ የዳይሬክተሮች ቦርድ ድጋፉን ያጸደቀው በኢትዮጵያ፣ በኤርትራ፣ በጂቡቲ እና በሱዳን በረሃማ አካባቢዎች የሚኖሩ ሰዎች የኤሌክትሪክ ሀይል እንዲያገኙ ነው።
ድጋፉ በሀገራቱ በረሃማ አካባቢዎች የታዳሽ ሀይል ለማምረት የሚደረገውን…